የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 107:33, 34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 እሱ ወንዞችን ወደ በረሃ፣

      የውኃ ምንጮችንም ወደ ደረቅ መሬት ይለውጣል፤+

      34 ከነዋሪዎቿ ክፋት የተነሳ

      ፍሬያማዋን አገር ጨዋማ የሆነ ጠፍ ምድር ያደርጋታል።+

  • ኢሳይያስ 6:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በዚህ ጊዜ “ይሖዋ ሆይ፣ እስከ መቼ ነው?” አልኩ። እሱም እንዲህ አለኝ፦

      “ከተሞች እስኪፈራርሱና የሚኖርባቸው እስኪያጡ፣

      ቤቶችም ሰው አልባ እስኪሆኑ፣

      ምድሪቱም እስክትጠፋና ባድማ እስክትሆን ድረስ ነው፤+

  • ኤርምያስ 6:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የውኃ ጉድጓድ ውኃውን እንደቀዘቀዘ እንደሚያቆይ፣

      እሷም ክፋቷን እንዳለ ጠብቃ አቆይታለች።

      ዓመፅና ጥፋት በውስጧ ይሰማል፤+

      ሕመምና ደዌ ምንጊዜም በፊቴ ናቸው።

  • ዘካርያስ 7:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ‘ደግሞም ወደማያውቋቸው ብሔራት ሁሉ በአውሎ ነፋስ በተንኳቸው፤+ ምድሪቱም ትተዋት ከሄዱ በኋላ ባድማ ሆነች፤ በእሷ የሚያልፍ ወይም ወደ እሷ የሚመለስ ማንም የለም፤+ የተወደደችውን ምድር አስፈሪ ቦታ አድርገዋታልና።’”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ