-
ኢሳይያስ 6:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 በዚህ ጊዜ “ይሖዋ ሆይ፣ እስከ መቼ ነው?” አልኩ። እሱም እንዲህ አለኝ፦
“ከተሞች እስኪፈራርሱና የሚኖርባቸው እስኪያጡ፣
ቤቶችም ሰው አልባ እስኪሆኑ፣
ምድሪቱም እስክትጠፋና ባድማ እስክትሆን ድረስ ነው፤+
-
ኤርምያስ 6:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የውኃ ጉድጓድ ውኃውን እንደቀዘቀዘ እንደሚያቆይ፣
እሷም ክፋቷን እንዳለ ጠብቃ አቆይታለች።
ዓመፅና ጥፋት በውስጧ ይሰማል፤+
ሕመምና ደዌ ምንጊዜም በፊቴ ናቸው።
-
-
-