-
ኢሳይያስ 57:7, 8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ከበሩና ከመቃኑ ጀርባ የመታሰቢያ ምልክትሽን አደረግሽ።
እኔን ተውሽኝ፤ እርቃንሽንም ገለጥሽ፤
ወደ ላይ ወጣሽ፤ መኝታሽንም አሰፋሽ።
ከእነሱም ጋር ቃል ኪዳን ገባሽ።
-
-
ኤርምያስ 2:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ‘ከረጅም ጊዜ በፊት ቀንበርሽን ሰባበርኩ፤+
የታሰርሽበትንም ሰንሰለት በጣጠስኩ።
አንቺ ግን “አንተን አላገለግልም” አልሽ፤
-