የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 18:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ወንድ ልጁን ወይም ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፣+ ሟርተኛ፣+ አስማተኛ፣+ ሞራ ገላጭ፣+ ምትሃተኛ፣+

  • ዘዳግም 18:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ምክንያቱም እነዚህን ነገሮች የሚያደርግ ሰው ሁሉ በይሖዋ ፊት አስጸያፊ ነው፤ አምላክህ ይሖዋም እነሱን ከፊትህ የሚያባርራቸው በእነዚህ አስጸያፊ ነገሮች የተነሳ ነው።

  • መዝሙር 106:36-38
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 36 ጣዖቶቻቸውን አመለኩ፤+

      እነሱም ወጥመድ ሆኑባቸው።+

      37 ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን

      ለአጋንንት መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡ ነበር።+

      38 ንጹሕ ደም፣

      ይኸውም ለከነአን ጣዖቶች የሠዉአቸውን+

      የገዛ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ደም አፈሰሱ፤+

      ምድሪቱም በደም ተበከለች።

  • ኤርምያስ 7:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ያላዘዝኩትንና በልቤ እንኳ ፈጽሞ ያላሰብኩትን* ነገር ለማድረግ ይኸውም ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በእሳት ለማቃጠል+ በሂኖም ልጅ ሸለቆ*+ የሚገኘውን የቶፌትን ከፍ ያሉ የማምለኪያ ቦታዎች ሠርተዋል።’+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ