የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 49:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦

      “ጥበብ ከቴማን+ ጠፍቷል?

      ጥሩ ምክርስ ከአስተዋዮች ጠፍቷል?

      ጥበባቸውስ ተበላሽቷል?

       8 የዴዳን+ ነዋሪዎች ሆይ፣ ሽሹ! ወደ ኋላ ተመለሱ!

      ወደ ጥልቁ ወርዳችሁ ተደበቁ!

      ትኩረቴን ወደ እሱ በማዞርበት ጊዜ

      በኤሳው ላይ ጥፋት አመጣለሁና።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ