የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዩኤል 2:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “በጽዮን ቀንደ መለከት ንፉ!+

      በቅዱሱ ተራራዬ ላይ ቀረርቶ አሰሙ።

      የአገሪቱ* ነዋሪዎች በሙሉ ይንቀጥቀጡ፤

      የይሖዋ ቀን ቀርቧልና!+ ቀኑ ደፍ ላይ ነው!

       2 የጨለማና የጭጋግ ቀን፣+

      የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤+

      በተራሮች ላይ እንደፈነጠቀ የማለዳ ወጋገን ነው።

      ስፍር ቁጥር የሌለውና ኃያል የሆነ ሕዝብ ይመጣል፤+

      ከዚህ በፊት እንደ እሱ ያለ ፈጽሞ ታይቶ አያውቅም፤

      ወደፊትም ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ

      እንደ እሱ ያለ አይኖርም።

  • ሶፎንያስ 1:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ታላቁ የይሖዋ ቀን ቅርብ ነው!+

      ቅርብ ነው፤ ደግሞም በፍጥነት እየቀረበ ነው!*+

      የይሖዋ ቀን ድምፅ አስፈሪ* ነው።+

      በዚያ ተዋጊው ይጮኻል።+

      15 ያ ቀን የታላቅ ቁጣ ቀን፣+

      የጭንቀትና የሥቃይ ቀን፣+

      የአውሎ ነፋስና የጥፋት ቀን፣

      የጨለማና የጭጋግ ቀን፣+

      የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ይሆናል፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ