አስቴር 1:1 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 1 ከሕንድ አንስቶ እስከ ኢትዮጵያ* ድረስ ባሉ 127 አውራጃዎች+ ይገዛ በነበረው በአሐሽዌሮስ* ዘመን ዳንኤል 9:1 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 9 በከለዳውያን መንግሥት ላይ ንጉሥ ሆኖ የተሾመውና የሜዶናውያን ተወላጅ የሆነው የአሐሽዌሮስ ልጅ ዳርዮስ+ በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት፣+