-
ሕዝቅኤል 36:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 በዚያን ጊዜ ለአባቶቻችሁ በሰጠኋት ምድር ላይ ትኖራላችሁ፤ ሕዝቤም ትሆናላችሁ፤ እኔም አምላካችሁ እሆናለሁ።’+
-
-
ዘካርያስ 13:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እነሱ ስሜን ይጠራሉ፤
እኔም እመልስላቸዋለሁ።
‘እነሱ ሕዝቤ ናቸው’ እላለሁ፤+
እነሱ ደግሞ ‘ይሖዋ አምላካችን ነው’ ይላሉ።”
-