የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 11:11, 12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በዚያን ቀን ይሖዋ ዳግመኛ እጁን ዘርግቶ የተረፉትን የሕዝቡን ቀሪዎች ለሁለተኛ ጊዜ ከአሦር፣+ ከግብፅ፣+ ከጳትሮስ፣+ ከኢትዮጵያ፣*+ ከኤላም፣+ ከሰናኦር፣* ከሃማትና ከባሕር ደሴቶች+ መልሶ ይሰበስባል። 12 ለብሔራት ምልክት* ያቆማል፤ በየቦታው የተሰራጩትን እስራኤላውያንም መልሶ ያመጣቸዋል፤+ እንዲሁም የተበታተኑትን የይሁዳ ሰዎች ከአራቱም የምድር ማዕዘኖች ይሰበስባል።+

  • ኢሳይያስ 60:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 እንደ ደመና፣ ወደ ቤታቸውም* እንደሚተሙ ርግቦች

      እየበረሩ የሚመጡት እነዚህ እነማን ናቸው?

       9 ደሴቶች እኔን ተስፋ ያደርጋሉና፤+

      የተርሴስ መርከቦችም ከሩቅ ወንዶች ልጆችሽን

      ከነብራቸውና ከነወርቃቸው

      ለአምላክሽ ለይሖዋ ስምና ለእስራኤል ቅዱስ ለማምጣት+

      ቀዳሚ ሆነው* ይወጣሉ፤

      እሱ ክብር* ያጎናጽፍሻልና።+

  • ዘካርያስ 10:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ከግብፅ ምድር መልሼ አመጣቸዋለሁ፤

      ከአሦርም አንድ ላይ እሰበስባቸዋለሁ፤+

      ወደ ጊልያድ+ ምድርና ወደ ሊባኖስ አመጣቸዋለሁ፤

      በቂ ስፍራም አይገኝላቸውም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ