የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 60:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ከዚህ በኋላ በምድርሽ ውስጥ ዓመፅ፣

      ወይም በክልልሽ ውስጥ ጥፋትና ውድመት አይሰማም።+

      ቅጥሮችሽን መዳን፣+ በሮችሽንም ውዳሴ ብለሽ ትጠሪያቸዋለሽ።

  • ናሆም 1:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እነሆ ምሥራች ይዞ የሚመጣ፣

      ሰላምንም የሚያውጅ ሰው እግር በተራሮች ላይ ነው።+

      ይሁዳ ሆይ፣ በዓሎችሽን አክብሪ፤+ ስእለትሽን ፈጽሚ፤

      ከእንግዲህ ወዲህ የማይረባ ሰው በመካከልሽ አያልፍምና።

      እንዲህ ያለው ሰው ሙሉ በሙሉ ይወገዳል።”

  • ዘካርያስ 14:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ያሉ ድስቶች በሙሉ ቅዱስና ለሠራዊት ጌታ ለይሖዋ የተወሰኑ ይሆናሉ፤ መሥዋዕት የሚያቀርቡትም ሁሉ ገብተው የተወሰኑትን ድስቶች ለመቀቀያ ይጠቀሙባቸዋል። በዚያ ቀን በሠራዊት ጌታ በይሖዋ ቤት ዳግመኛ ከነአናዊ* አይገኝም።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ