የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 31:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

      “በታላቅ ደስታ ወደ ያዕቆብ ጩኹ።

      ከብሔራት በላይ ስለሆናችሁ እልል በሉ።+

      ይህን አውጁ፤ ውዳሴ አቅርቡ፤

      ደግሞም ‘ይሖዋ ሆይ፣ ሕዝብህን፣ የእስራኤልን ቀሪዎች አድን’ በሉ።+

  • ዘካርያስ 10:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 የይሁዳን ቤት ከሁሉ የላቀ አደርጋለሁ፤

      የዮሴፍንም ቤት አድናለሁ።+

      ምሕረት ስለማሳያቸው+

      ቀድሞ ወደነበሩበት ሁኔታ እመልሳቸዋለሁ፤

      እነሱም ፈጽሞ እንዳልጣልኳቸው ሰዎች ይሆናሉ፤+

      እኔ ይሖዋ አምላካቸው ነኝና፤ ደግሞም እመልስላቸዋለሁ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ