የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 14:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 “ፍልስጤማውያን ሆይ፣ የመቺያችሁ በትር ስለተሰበረ

      አንዳችሁም ብትሆኑ ደስ አይበላችሁ።

      ከእባቡ ሥር+ መርዘኛ እባብ ይወጣልና፤+

      ዘሩም የሚበርና የሚያቃጥል እባብ* ይሆናል።

  • ኤርምያስ 47:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ምክንያቱም የሚመጣው ቀን ፍልስጤማውያንን+ ሁሉ ያጠፋል፤

      በሕይወት ተርፈው ጢሮስንና+ ሲዶናን+ የሚረዱትን ሁሉ ያስወግዳል።

      ይሖዋ ፍልስጤማውያንን

      ይኸውም ከካፍቶር*+ ደሴት የመጡ ቀሪዎችን ያጠፋልና።

  • ሕዝቅኤል 25:16, 17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፣ በፍልስጤማውያን ላይ እጄን እዘረጋለሁ፤+ ከሪታውያንንም አጠፋለሁ፤+ በባሕሩ ዳርቻ ላይ የቀሩትንም ነዋሪዎች እደመስሳለሁ።+ 17 ኃይለኛ ቅጣት በመቅጣት ታላቅ የበቀል እርምጃ እወስድባቸዋለሁ፤ በምበቀላቸውም ጊዜ እኔ ይሖዋ እንደሆንኩ ያውቃሉ።”’”

  • ሶፎንያስ 2:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 “በባሕሩ ዳርቻ ለሚኖረው ሕዝብ ይኸውም ለከሪታውያን ብሔር ወዮለት!+

      የይሖዋ ቃል በአንተ ላይ ነው።

      የፍልስጤማውያን ምድር የሆንሽው ከነአን ሆይ፣ አጠፋሻለሁ፤

      አንድም ነዋሪ አይተርፍም።

  • ዘካርያስ 9:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ዲቃላም በአሽዶድ ይቀመጣል፤

      እኔም የፍልስጤምን ኩራት አስወግዳለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ