-
ኢሳይያስ 23:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 አንቺ የባሕር ምሽግ ሲዶና ሆይ፣ እፈሪ፤
ምክንያቱም ባሕሩ እንዲህ ብሏል፦
-
-
ኤርምያስ 25:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 የጢሮስ ነገሥታት ሁሉ፣ የሲዶና+ ነገሥታት ሁሉና በባሕሩ ላይ ያለው ደሴት ነገሥታት፣
-
-
ሕዝቅኤል 28:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 “የሰው ልጅ ሆይ፣ ፊትህን ወደ ሲዶና+ አዙረህ በእሷ ላይ ትንቢት ተናገር።
-