የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 6:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ከዚህ በኋላ አምላክ ኖኅን እንዲህ አለው፦ “በእነሱ የተነሳ ምድር በዓመፅ ስለተሞላች ሥጋን ሁሉ ለማጥፋት ወስኛለሁ፤ ስለሆነም እነሱን ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ።+

  • ዘፍጥረት 18:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ይሖዋ እንዲህ አለ፦ “እኔ ላደርገው ያሰብኩትን ነገር ከአብርሃም ደብቄ አውቃለሁ?+

  • መዝሙር 25:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ከይሖዋ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት የሚኖራቸው እሱን የሚፈሩ ሰዎች ናቸው፤+

      ቃል ኪዳኑንም ያሳውቃቸዋል።+

  • ኢሳይያስ 42:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እነሆ፣ የቀደሙት ነገሮች ተፈጽመዋል፤

      አሁን ደግሞ አዳዲስ ነገሮችን እናገራለሁ።

      ገና ከመከሰታቸው በፊት ስለ እነሱ እነግራችኋለሁ።”+

  • ዳንኤል 9:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 እሱም እንዲህ በማለት እንዳስተውል ረዳኝ፦

      “ዳንኤል ሆይ፣ አሁን ጥልቅ ማስተዋልና የመረዳት ችሎታ ልሰጥህ መጥቻለሁ።

  • ራእይ 1:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 1 በቅርብ ጊዜ ውስጥ ሊፈጸሙ የሚገባቸውን ነገሮች ለባሪያዎቹ እንዲያሳይ+ አምላክ ለኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠውና+ እሱ የገለጠው ራእይ* ይህ ነው። ኢየሱስም መልአኩን ልኮ ለባሪያው ለዮሐንስ+ በምልክቶች ገለጠለት፤

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ