የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 24:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “ከወይን እርሻህ ላይ የወይን ፍሬህን በምትሰበስብበት ጊዜ ተመልሰህ ቃርሚያውን አትልቀም። ለባዕድ አገሩ ሰው፣ አባት ለሌለው ልጅና ለመበለቲቱ መተው አለበት።

  • ኤርምያስ 49:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ወይን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ

      ጥቂት ቃርሚያ አያስቀሩም?

      ሌቦች በሌሊት ቢመጡ፣

      የሚዘርፉት የሚፈልጉትን ያህል ብቻ ነው።+

      10 እኔ ግን ኤሳውን እርቃኑን አስቀረዋለሁ።

      መደበቅ እንዳይችል

      መሸሸጊያ ቦታዎቹን እገልጣለሁ።

      ልጆቹ፣ ወንድሞቹና ጎረቤቶቹ በሙሉ ይጠፋሉ፤+

      እሱም ከሕልውና ውጭ ይሆናል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ