የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 16:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 መቃብር* ውስጥ አትተወኝምና።*+

      ታማኝ አገልጋይህ ጉድጓድ እንዲያይ* አትፈቅድም።+

  • መዝሙር 30:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ይሖዋ ሆይ፣ ከመቃብር* አውጥተኸኛል።*+

      በሕይወት አቆይተኸኛል፤ ወደ ጉድጓድ* ከመውረድ አድነኸኛል።+

  • ኢሳይያስ 38:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እነሆ፣ ሰላም ከማግኘት ይልቅ በጣም ተመርሬ ነበር፤

      አንተ ግን ለእኔ* ካለህ ፍቅር የተነሳ፣

      ከጥፋት ጉድጓድ ጠበቅከኝ።+

      ኃጢአቴን ሁሉ ወደ ኋላህ ጣልክ።*+

  • የሐዋርያት ሥራ 2:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 አምላክ ክርስቶስን በመቃብር* እንደማይተወውና ሥጋውም እንደማይበሰብስ* አስቀድሞ ተረድቶ ስለ ትንሣኤው ተናገረ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ