የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 107:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ የዋጃቸው፣*

      አዎ፣ ከጠላት እጅ* የዋጃቸው+ ይህን ይበሉ፤

       3 ከምሥራቅና ከምዕራብ፣*

      ከሰሜንና ከደቡብ፣

      ከየአገሩ አንድ ላይ የሰበሰባቸው+ ይህን ይናገሩ።

  • ኢሳይያስ 48:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ከባቢሎን ውጡ!+

      ከከለዳውያን ሽሹ!

      ይህን በእልልታ አስታውቁ! አውጁትም!+

      እስከ ምድር ዳርቻ እንዲሰማ አድርጉ።+

      እንዲህም በሉ፦ “ይሖዋ አገልጋዩን ያዕቆብን ተቤዥቶታል።+

  • ኤርምያስ 15:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “ከክፉዎች እጅ እታደግሃለሁ፤

      ከጨካኞችም መዳፍ እቤዥሃለሁ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ