የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 12:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 የዘራፊዎች ድንኳን ሰላም አለው፤+

      አምላክን የሚያስቆጡ ሰዎችም፣

      አምላካቸውን* በእጃቸው እንደያዙ ሰዎች የደህንነት ስሜት ይሰማቸዋል።+

  • መዝሙር 12:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 የሰው ልጆች ብልሹ ምግባርን ስለሚያስፋፉ፣

      ክፉዎች እንዳሻቸው ይፈነጫሉ።+

  • መክብብ 8:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በክፉ ሥራ ላይ በአፋጣኝ ፍርድ ስለማይሰጥ+ የሰው ልጆች ልብ ክፉ ነገር ለማድረግ ተደፋፈረ።+

  • ኢሳይያስ 1:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ታማኝ የነበረችው ከተማ+ እንዴት ዝሙት አዳሪ ሆነች!+

      ፍትሕ የሞላባትና+

      ጽድቅ የሰፈነባት ነበረች፤+

      አሁን ግን የነፍሰ ገዳዮች ጎሬ ሆናለች።+

  • የሐዋርያት ሥራ 7:52, 53
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 52 ከነቢያት መካከል አባቶቻችሁ ስደት ያላደረሱበት ማን አለ?+ አዎ፣ እነሱ የጻድቁን መምጣት አስቀድመው የተናገሩትን ገድለዋቸዋል፤+ እናንተም አሁን ይህን ጻድቁን አሳልፋችሁ ሰጣችሁት፤ ደግሞም ገደላችሁት፤+ 53  በመላእክት አማካኝነት የተላለፈውን ሕግ ተቀበላችሁ፤+ ነገር ግን አልጠበቃችሁትም።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ