የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 42:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 በተቀረጸ ምስል የሚታመኑ፣

      ከብረት የተሠሩትን ሐውልቶች* “እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ” የሚሉ

      ወደ ኋላ ይመለሳሉ፤ እጅግም ያፍራሉ።+

  • ኢሳይያስ 44:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ቆም ብሎ በልቡ ያሰበ

      ወይም እውቀትም ሆነ ማስተዋል ኖሮት እንዲህ ብሎ የተናገረ የለም፦

      “ግማሹን እሳት አንድጄበታለሁ፤

      በፍሙም ላይ ዳቦ ጋግሬአለሁ፤ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ።

      ታዲያ በቀረው እንጨት አስጸያፊ ነገር መሥራቴ ተገቢ ነው?+

      ከዛፍ ለተቆረጠ እንጨት* መስገድ ይገባኛል?”

      20 እሱ አመድ ይበላል።

      የተታለለው የገዛ ልቡ አስቶታል።

      ራሱን* ሊያድን አይችልም፤

      ደግሞም “በቀኝ እጄ ያለው ውሸት አይደለም?” አይልም።

  • ኢሳይያስ 45:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ተሰብስባችሁ ኑ።

      እናንተ ከብሔራት ያመለጣችሁ፣ በአንድነት ቅረቡ።+

      የተቀረጹ ምስሎቻቸውን ተሸክመው የሚዞሩም ሆኑ

      ሊያድናቸው ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ+ ምንም እውቀት የላቸውም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ