የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 2:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 በዘመኑ መጨረሻ*

      የይሖዋ ቤት ተራራ

      ከተራሮች አናት በላይ ጸንቶ ይቆማል፤+

      ከኮረብቶችም በላይ ከፍ ከፍ ይላል፤

      ብሔራትም ሁሉ ወደዚያ ይጎርፋሉ።+

  • ኢሳይያስ 11:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ

      ምንም ዓይነት ጉዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤+

      ምክንያቱም ውኃ ባሕርን እንደሚሸፍን

      ምድርም በይሖዋ እውቀት ትሞላለች።+

  • ኢሳይያስ 66:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 የእስራኤል ልጆች በንጹሕ ዕቃ ስጦታ ይዘው ወደ ይሖዋ ቤት እንደሚያመጡ፣ ወንድሞቻችሁን ሁሉ ለይሖዋ ስጦታ እንዲሆኑ ከየብሔራቱ በፈረሶች፣ በሠረገሎች፣ ጥላ ባላቸው ጋሪዎች፣ በበቅሎዎችና በፈጣን ግመሎች ጭነው ወደተቀደሰው ተራራዬ ወደ ኢየሩሳሌም ያመጧቸዋል”+ ይላል ይሖዋ።

  • ኤርምያስ 31:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 የእስራኤል አምላክ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “የተማረኩባቸውን ሰዎች በምሰበስብበት ጊዜ በይሁዳ ምድርና በከተሞቹ ‘አንተ ጻድቅ መኖሪያ፣+ አንተ ቅዱስ ተራራ፣+ ይሖዋ ይባርክህ’ የሚል ቃል እንደገና ይናገራሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ