የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 23:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ስለ ጢሮስ የተነገረ የፍርድ መልእክት፦+

      እናንተ የተርሴስ መርከቦች+ ዋይ ዋይ በሉ!

      ወደቧ ወድሟልና፤ ወደ እሷ መግባት አይቻልም።

      ከኪቲም+ አገር ወሬው ደርሷቸዋል።

  • አሞጽ 1:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘ስለ ሦስቱ የጢሮስ ዓመፅ+ ብሎም ስለ አራቱ እጄን አልመልስም፤

      ምክንያቱም ሕዝቡን ሁሉ ማርከው ለኤዶም አሳልፈው ሰጥተዋል፤

      ደግሞም የወንድማማቾችን ቃል ኪዳን አላስታወሱም።+

      10 በመሆኑም በጢሮስ ቅጥር ላይ እሳት እሰዳለሁ፤

      የማይደፈሩ ማማዎቿንም ይበላል።’+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ