-
ኤርምያስ 25:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 የጢሮስ ነገሥታት ሁሉ፣ የሲዶና+ ነገሥታት ሁሉና በባሕሩ ላይ ያለው ደሴት ነገሥታት፣
-
-
ሕዝቅኤል 26:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ጢሮስ ሆይ፣ እነሆ በአንቺ ላይ ተነስቻለሁ፤ ባሕር ሞገዱን እንደሚያስነሳ ብዙ ብሔራትን በአንቺ ላይ አስነሳለሁ።
-