የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 12:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 እናንተ የጽዮን ነዋሪዎች* ሆይ፣ ጩኹ፤ በደስታም እልል በሉ፤

      የእስራኤል ቅዱስ በመካከላችሁ ታላቅ ነውና።”

  • ኢሳይያስ 60:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ከእንግዲህ ፀሐይ በቀን ብርሃን አትሆንልሽም፤

      የጨረቃም ብርሃን ከእንግዲህ አያበራልሽም፤

      ይሖዋ የዘላለም ብርሃን፣+

      አምላክሽም ውበት ይሆንልሻልና።+

      20 ፀሐይሽ ከእንግዲህ አትጠልቅም፤

      ጨረቃሽም አትደበዝዝም፤

      ይሖዋ የዘላለም ብርሃን ይሆንልሻልና፤+

      የሐዘንሽም ጊዜ ያበቃል።+

  • ሐጌ 2:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 “‘ይህ ቤት ወደፊት የሚጎናጸፈው ክብር ከቀድሞው የበለጠ ይሆናል’+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

      “‘በዚህም ስፍራ ሰላምን እሰጣለሁ’+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ