የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሆሴዕ 6:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ከመሥዋዕት ይልቅ ታማኝ ፍቅር፣*

      ሙሉ በሙሉ ከሚቃጠል መባም ይልቅ አምላክን ማወቅ ያስደስተኛልና።+

  • ሚክያስ 6:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በይሖዋ ፊት ምን ይዤ ልቅረብ?

      ከፍ ባለ ስፍራ በሚኖረው አምላክ ፊት ምን ይዤ ልስገድ?

      ሙሉ በሙሉ የሚቃጠሉ መባዎችና

      የአንድ ዓመት ጥጃዎች ይዤ ልቅረብ?+

  • ሚክያስ 6:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ሰው ሆይ፣ መልካም የሆነውን ነግሮሃል።

      ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

      ፍትሕን እንድታደርግ፣*+ ታማኝነትን እንድትወድና*+

      ልክህን አውቀህ+ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ ብቻ ነው!+

  • ማቴዎስ 9:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እንግዲያው ሄዳችሁ ‘እኔ የምፈልገው ምሕረትን እንጂ መሥዋዕትን አይደለም’+ የሚለውን ቃል ትርጉም አስተውሉ። እኔ የመጣሁት ጻድቃንን ሳይሆን ኃጢአተኞችን ልጠራ ነውና።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ