-
ማቴዎስ 19:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 እጅግ ብዙ ሰዎችም ተከተሉት፤ እሱም በዚያ ፈወሳቸው።
-
-
ማርቆስ 3:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ብዙ ሰዎችን ፈውሶ ስለነበር ከባድ በሽታ የያዛቸው ሁሉ እሱን ለመንካት በዙሪያው ይጋፉ ነበር።+
-