-
ማርቆስ 1:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ወዲያውኑ ጠራቸው። እነሱም አባታቸውን ዘብዴዎስን ከቅጥር ሠራተኞቹ ጋር ጀልባው ላይ ትተው ተከተሉት።
-
-
ሉቃስ 18:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ጴጥሮስ ግን “እነሆ፣ እኛ ያለንን ነገር ትተን ተከትለንሃል” አለ።+
-