-
ዘፍጥረት 17:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 “ለአንተም ሆነ ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ዘሮችህ አምላክ እሆን ዘንድ በእኔና በአንተ እንዲሁም መጪዎቹን ትውልዶቻቸውን ሁሉ ጨምሮ ከአንተ በኋላ በሚመጡት ዘሮችህ መካከል ያለውን ቃል ኪዳኔን ዘላለማዊ ቃል ኪዳን አድርጌ እጠብቀዋለሁ።+
-
-
መዝሙር 106:45, 46አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
46 የማረኳቸው ሰዎች ሁሉ
በሐዘኔታ እንዲይዟቸው ያደርግ ነበር።+
-