ማቴዎስ 26:41 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 41 ወደ ፈተና እንዳትገቡ+ ነቅታችሁ ጠብቁ፤+ ሳታሰልሱም ጸልዩ።+ እርግጥ፣ መንፈስ ዝግጁ* ነው፤ ሥጋ* ግን ደካማ ነው።”+ ማርቆስ 14:38 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 38 ወደ ፈተና እንዳትገቡ+ ነቅታችሁ ጠብቁ፤ ሳታሰልሱም ጸልዩ። እርግጥ፣ መንፈስ ዝግጁ* ነው፤ ሥጋ* ግን ደካማ ነው።”+ ሉቃስ 22:40 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 40 እዚያም በደረሱ ጊዜ “ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተግታችሁ ጸልዩ” አላቸው።+