የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 9:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 በጨለማ ውስጥ ይሄዱ የነበሩ ሰዎች

      ታላቅ ብርሃን አዩ።

      ድቅድቅ ጨለማ ባጠላበት ምድር የሚኖሩ ሰዎችም

      ብርሃን ወጣላቸው።+

  • ኢሳይያስ 49:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 እንዲህም አለ፦ “የያዕቆብን ነገዶች ዳግመኛ ለማቋቋምና

      ጥበቃ ያገኙትን እስራኤላውያን መልሰህ ለማምጣት

      አገልጋዬ መሆንህ በቂ አይደለም።

      የማዳን ሥራዬ እስከ ምድር ዳርቻ ይደርስ ዘንድ+

      ለብሔራት ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ።”+

  • ማቴዎስ 4:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 በጨለማ ውስጥ ያሉ ሰዎች ታላቅ ብርሃን አዩ፤ ሞት በሰዎች ላይ ባጠላበት ምድር ላሉም ብርሃን+ ወጣላቸው።”+

  • ዮሐንስ 1:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 ብርሃኑም በጨለማ እየበራ ነው፤+ ጨለማውም አላሸነፈውም።

  • ዮሐንስ 12:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ “ብርሃኑ ለጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ይቆያል። ጨለማ እንዳይውጣችሁ ብርሃኑ እያለላችሁ በብርሃን ሂዱ፤ በጨለማ የሚሄድ ሁሉ ወዴት እንደሚሄድ አያውቅም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ