የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 96:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እሱ እየመጣ ነውና፤*

      በምድር ላይ ለመፍረድ እየመጣ ነው።

      በዓለም* ላይ በጽድቅ፣

      በሕዝቦችም ላይ በታማኝነት ይፈርዳል።+

  • መዝሙር 98:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እሱ በምድር ላይ ለመፍረድ እየመጣ ነውና።*

      በዓለም* ላይ በጽድቅ፣

      በሕዝቦችም ላይ በትክክል ይፈርዳል።+

  • ዮሐንስ 5:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 አብ በማንም ላይ አይፈርድምና፤ ከዚህ ይልቅ የመፍረዱን ሥልጣን ሁሉ ለወልድ ሰጥቶታል፤+

  • የሐዋርያት ሥራ 10:42
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 42 በተጨማሪም አምላክ እሱን በሕያዋንና በሙታን ላይ ፈራጅ አድርጎ እንደሾመው+ ለሰዎች እንድንሰብክና በተሟላ ሁኔታ* እንድንመሠክር አዘዘን።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ