-
የሐዋርያት ሥራ 22:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 እሱ ግን ‘በሩቅ ወዳሉ አሕዛብ ስለምልክህ ተነስተህ ሂድ’ አለኝ።”+
-
-
ሮም 11:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 በመሆኑም ‘የተሰናከሉት ወድቀው እንዲቀሩ ነው?’ ብዬ እጠይቃለሁ፤ በፍጹም! ከዚህ ይልቅ እነሱ ሕጉን በመተላለፋቸው ለአሕዛብ የመዳን መንገድ ተከፈተ፤ ይህም የሆነው እነሱን ለማስቀናት ነው።+
-