የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 11:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 አንዱ በልግስና ይሰጣል፤* ሆኖም ተጨማሪ ያገኛል፤+

      ሌላው ደግሞ ለመስጠት ይሰስታል፤ ነገር ግን ለድህነት ይዳረጋል።+

  • ምሳሌ 19:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ለችግረኛ ሞገስ የሚያሳይ ለይሖዋ ያበድራል፤+

      ላደረገውም ነገር ብድራት* ይከፍለዋል።+

  • ምሳሌ 22:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ለጋስ ሰው* ይባረካል፤

      ምግቡን ለድሃ ያካፍላልና።+

  • መክብብ 11:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ቂጣህን በውኃ ላይ ጣል፤*+ ከብዙ ቀናት በኋላ መልሰህ ታገኘዋለህና።+  

  • ሉቃስ 6:38
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 38 ለሰዎች ስጡ፤ እነሱም ይሰጧችኋል።+ ተትረፍርፎ እስኪፈስ ድረስ በተጠቀጠቀና በተነቀነቀ ጥሩ መስፈሪያ ሰፍረው በእቅፋችሁ ይሰጧችኋል። በምትሰፍሩበት መስፈሪያ መልሰው ይሰፍሩላችኋልና።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ