ዮሐንስ 17:17 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 17 በእውነትህ ቀድሳቸው፤*+ ቃልህ እውነት ነው።+ 1 ቆሮንቶስ 6:11 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 11 አንዳንዶቻችሁም እንደዚህ ነበራችሁ። ሆኖም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስምና በአምላካችን መንፈስ ታጥባችሁ ነጽታችኋል፣+ ተቀድሳችኋል+ እንዲሁም ጻድቃን ተብላችኋል።+ 1 ተሰሎንቄ 4:7 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 7 አምላክ የጠራን ለቅድስና ነው እንጂ ለርኩሰት አይደለም።+
11 አንዳንዶቻችሁም እንደዚህ ነበራችሁ። ሆኖም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስምና በአምላካችን መንፈስ ታጥባችሁ ነጽታችኋል፣+ ተቀድሳችኋል+ እንዲሁም ጻድቃን ተብላችኋል።+