የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 53:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 እሱ ግን ስለ መተላለፋችን+ ተወጋ፤+

      ስለ በደላችን ደቀቀ።+

      በእሱ ላይ የደረሰው ቅጣት ለእኛ ሰላም አስገኘልን፤+

      በእሱም ቁስል የተነሳ እኛ ተፈወስን።+

  • ኢሳይያስ 53:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ፍትሕ ተነፈገ፤* በአግባቡም ሳይዳኝ ተወሰደ፤

      ትኩረት ሰጥቶ ትውልዱን በዝርዝር ለማወቅ* የሚሞክር ማን ነው?

      ከሕያዋን ምድር ተወግዷልና፤+

      በሕዝቤ መተላለፍ የተነሳ ተመታ።*+

  • ሮም 5:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 በአንድ ሰው በደል የተነሳ ሞት በዚህ ሰው በኩል ከነገሠ+ የአምላክን የተትረፈረፈ ጸጋና የጽድቅን ነፃ ስጦታ የሚቀበሉትማ+ በአንዱ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት+ ሕይወት አግኝተው ነገሥታት+ ሆነው እንደሚገዙ ይበልጥ የተረጋገጠ ነው!

  • 1 ጢሞቴዎስ 2:5, 6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 አንድ አምላክ አለና፤+ በአምላክና በሰው መካከል+ ደግሞ አንድ መካከለኛ አለ፤+ እሱም ሰው የሆነው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤+ 6 ራሱን ለሁሉ* ተመጣጣኝ ቤዛ አድርጎ ሰጠ፤+ በተወሰነለት ጊዜም የምሥክርነት ቃል የሚነገርለት ነገር ይህ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ