የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 45:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በግርማህም ድል ለመቀዳጀት* ገስግስ፤+

      ፈረስህን እየጋለብክ ለእውነት፣ ለትሕትናና ለጽድቅ ተዋጋ፤+

      ቀኝ እጅህም የሚያስፈሩ ተግባሮችን ያከናውናል።*

  • መዝሙር 110:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 110 ይሖዋ ጌታዬን

      “ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስከማደርግልህ ድረስ+

      በቀኜ ተቀመጥ”+ አለው።

       2 ይሖዋ የኃይልህን በትር ከጽዮን ይዘረጋል፤

      “በጠላቶችህ መካከል በድል አድራጊነት ግዛ”*+ ይላል።

  • ራእይ 12:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 በሰማይም ጦርነት ተነሳ፦ ሚካኤልና*+ መላእክቱ ከዘንዶው ጋር ተዋጉ፤ ዘንዶውና መላእክቱም ተዋጓቸው፤

  • ራእይ 17:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እነዚህ ከበጉ+ ጋር ይዋጋሉ፤ ሆኖም በጉ የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ+ ስለሆነ ድል ይነሳቸዋል።+ ከእሱ ጋር ያሉት የተጠሩት፣ የተመረጡትና የታመኑትም ድል ያደርጋሉ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ