የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 43
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ፈራጅ የሆነው አምላክ ይታደጋል

        • “ብርሃንህንና እውነትህን ላክ” (3)

        • “ተስፋ የምቆርጠው ለምንድን ነው?” (5)

        • “አምላክን በትዕግሥት እጠባበቃለሁ” (5)

መዝሙር 43:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 26:1፤ 35:24
  • +መዝ 35:1፤ ምሳሌ 22:22, 23

መዝሙር 43:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 28:7፤ 140:7
  • +መዝ 42:9

መዝሙር 43:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 40:11፤ ምሳሌ 6:23
  • +መዝ 5:8፤ 27:11፤ 143:10
  • +1ዜና 16:1፤ መዝ 78:68, 69

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/1993፣ ገጽ 12

መዝሙር 43:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 84:3
  • +2ሳሙ 6:5

መዝሙር 43:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ ተስፋ የምትቆርጠው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 37:7
  • +መዝ 42:5, 11

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 43:1መዝ 26:1፤ 35:24
መዝ. 43:1መዝ 35:1፤ ምሳሌ 22:22, 23
መዝ. 43:2መዝ 28:7፤ 140:7
መዝ. 43:2መዝ 42:9
መዝ. 43:3መዝ 40:11፤ ምሳሌ 6:23
መዝ. 43:3መዝ 5:8፤ 27:11፤ 143:10
መዝ. 43:31ዜና 16:1፤ መዝ 78:68, 69
መዝ. 43:4መዝ 84:3
መዝ. 43:42ሳሙ 6:5
መዝ. 43:5መዝ 37:7
መዝ. 43:5መዝ 42:5, 11
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 43:1-5

መዝሙር

43 አምላክ ሆይ፣ ፍረድልኝ፤+

ከከዳተኛ ብሔር ጋር ያለብኝን ሙግት አንተ ተሟገትልኝ።+

አታላይና ዓመፀኛ ከሆነ ሰው ታደገኝ።

 2 አንተ አምላኬና ምሽጌ ነህና።+

ለምን ተውከኝ?

ጠላቴ ከሚያደርስብኝ ጭቆና የተነሳ ለምን አዝኜ ልመላለስ?+

 3 ብርሃንህንና እውነትህን ላክ።+

እነሱ ይምሩኝ፤+

ወደተቀደሰው ተራራህና ወደ ታላቁ የማደሪያ ድንኳንህ ይውሰዱኝ።+

 4 ከዚያም ወደ አምላክ መሠዊያ፣+

እጅግ ሐሴት ወደማደርግበት አምላክ እመጣለሁ።

ደግሞም አምላክ ሆይ፣ አምላኬ፣ በበገና አወድስሃለሁ።+

 5 ተስፋ የምቆርጠው* ለምንድን ነው?

ውስጤ የሚረበሸው ለምንድን ነው?

አምላክን በትዕግሥት እጠባበቃለሁ፤+

እሱን እንደ ታላቅ አዳኜና አምላኬ አድርጌ ገና አወድሰዋለሁና።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ