የርዕስ ገጽ/የአዘጋጆች ገጽ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
በ2013 ተሻሽሎ ከወጣው የቅዱሳን መጻሕፍት አዲስ ዓለም ትርጉም እንግሊዝኛ እትም ላይ የተተረጎመ
“ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ [יהוה የሐወሐ] እንዲህ ይላል፦ ‘ . . . እነሆ፣ አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር እየፈጠርኩ [ነው]፤ የቀድሞዎቹ ነገሮች አይታሰቡም፤ ወደ ልብም አይገቡም።’”
–ኢሳይያስ 65:13, 17፤ በተጨማሪም 2 ጴጥሮስ 3:13ን ተመልከት።
© 2014
WATCH TOWER BIBLE AND TRACT SOCIETY OF PENNSYLVANIA
200 Watchtower Drive
Patterson, NY 12563-9205 U.S.A.
አዘጋጆቹ
WATCHTOWER BIBLE AND TRACT SOCIETY OF NEW YORK, INC.
Wallkill, New York, U.S.A.
አዲስ ዓለም ትርጉም በአሁኑ ጊዜ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ከ280 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች ይገኛል። በየትኞቹ ቋንቋዎች እንደሚገኝ ለማወቅ www.pr2711.com የተባለውን ድረ ገጽ ይጎብኙ።
አዲስ ዓለም ትርጉም በሁሉም እትሞች የተዘጋጀበት ጠቅላላ ብዛት፦
247,913,053 ቅጂዎች
በ2024 ታተመ
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። የይሖዋ ምሥክሮች በዓለም ዙሪያ የሚያካሂዱትን መጽሐፍ ቅዱስን የማስተማር ሥራ ለማገዝ ተብሎ የተዘጋጀ ነው።
መጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ዓለም ትርጉም
New World Translation of the Holy Scriptures
Amharic (nwt-AM)
Made in U.S.A.
900 Red Mills Road
Wallkill, NY 12589-5200 U.S.A.