የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 8
  • የጌታ ራት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የጌታ ራት
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የጌታ ራት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አንድ ሆነናል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • አንድ ሆነናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 8

መዝሙር 8

የጌታ ራት

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 26:26-30)

1. ይሖዋ የሰማዩ አባት፣

የዛሬዋ ቀን ቅዱስ ናት!

በኒሳን አሥራ ’ራት ተገለጠ ክብርህ፤

ፍቅርህ፣ ፍትሕ፣ ጥበብ፣ ኃይልህ።

የፋሲካውም በግ ተበላ፤

እስራኤልም ነፃ ወጣ።

ጌታችን ደሙን አፈሰሰ በዚህ ’ለት፤

ፈጸመ የፋሲካን ትንቢት።

2. በፊትህ ቀርበናል በዚህ ቀን፣

ለማክበር ቅዱስ ስምህን፤

ላሳየኸን ፍቅር በመስጠት ልጅህን፣

አንተን ከልብ ለማመስገን።

ዘወትር ይህን ቀን እናስብ፤

ምንጊዜም ይደር በኛ ልብ።

እንኑር ሁልጊዜ በክርስቶስ ትም’ርት፤

ለማግኘት የዘላለም ሕይወት።

(በተጨማሪም ሉቃስ 22:14-20⁠ን እና 1 ቆሮ. 11:23-26⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ