የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 6-7
  • የክፍል 1 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 1 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ፍጥረትን በማየት ስለ ይሖዋ ይበልጥ ተማሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ፍጥረትን በመጠቀም ልጆቻችሁን ስለ ይሖዋ አስተምሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ፍጥረት የይሖዋን ፍቅር የሚያሳየው እንዴት ነው?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • ፍጥረት ወይስ ዝግመተ ለውጥ?—ክፍል 3፦ ፈጣሪ እንዳለ የማምነው ለምንድን ነው?
    የወጣቶች ጥያቄ
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 6-7
ሰዎች በአምላክ የፍጥረት ሥራ ሲደሰቱ

የክፍል 1 ማስተዋወቂያ

መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ስንጀምር ስለ አምላክ የፍጥረት ሥራ የሚገልጽ ታሪክ እናገኛለን፤ ይህ ታሪክ ይሖዋ በሰማይም ሆነ በምድር ስለፈጠራቸው ውብ ነገሮች እንድናውቅ ያስችለናል። ወላጅ ከሆንክ ልጅህ፣ ይሖዋ የፈጠራቸውን ብዙ ዓይነት ፍጥረታት እንዲያስተውል እርዳው። አምላክ የሰው ልጆችን ከእንስሳት እጅግ የላቁ አድርጎ እንደፈጠራቸው ይኸውም የመናገር፣ የማገናዘብ፣ አዳዲስ ነገሮችን የመፈልሰፍ፣ የመዘመርና የመጸለይ ችሎታ እንደሰጣቸው ግለጽለት። የይሖዋን ኃይልና ጥበብ በተለይ ደግሞ እኛን ጨምሮ ለፍጥረታቱ በሙሉ ያሳየውን ፍቅር እንዲያደንቅ እርዳው።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ይሖዋና ልጁ ምድርን የሠሯት ለእኛ መኖሪያ እንድትሆን ነው

  • ይሖዋ ወንድንና ሴትን የፈጠረ ሲሆን ልጆች የመውለድ ችሎታ ሰጥቷቸዋል፤ በዚህ መንገድ ቤተሰብን መሠረተ

  • የይሖዋ ዓላማ ሰዎች ለዘላለም በሰላም እንዲኖሩ ነው

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ