የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w02 12/15 ገጽ 31
  • የ2002 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2002 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባብያን ጥያቄዎች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
w02 12/15 ገጽ 31

የ2002 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ሄንሪ ስምንተኛ እና መጽሐፍ ቅዱስ፣ 1/1

መጽሐፍ ቅዱስ በዘመናዊ ግሪክኛ፣ 11/15

ሴፕቱጀንት፣ 9/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

የኢየሱስ መወለድ፣ 12/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ለፈተናዎች ሊኖረን የሚገባው አመለካከት፣ 9/1

ልጆችን በውጭ አገር ማሳደግ፣ 10/15

ሕይወታችንን ትርጉም ባለው መንገድ መጠቀም፣ 11/15

መሰብሰባችሁን አትተዉ፣ 11/15

‘ማዳን የይሖዋ ነው’ (ብሔራዊ ስሜት የሚገለጽባቸው ሥነ ሥርዓቶች)፣ 9/15

ምሥጢርን መግለጥ፣ 6/15

ምስጋና፣ 11/1

“ራስህን አሠልጥን፣” 10/1

ሽማግሌዎች​—⁠ሌሎችን አሠልጥኑ፣ 1/1

ቃሉን መስበክ እረፍት ያስገኛል፣ 1/15

ቅንዓት፣ 10/15

በቤተሰብ ውስጥ ፍቅርን ማሳየት፣ 12/15

‘በነፃ ይቅር ተባባሉ፣’ 9/1

በይሖዋ መንገድ መመላለስ፣ 7/1

ታማኝነትን መጠበቅ፣ 8/15

ንጽሕና፣ 2/1

አምላክ አሕዛብን ሁሉ ይቀበላል፣ 4/1

እጃችሁን አጽኑ፣ 12/1

ከነፋስ እንደ መሸሸጊያ፣ 2/15

ከዚህ ቀደም በይሖዋ ድርጅት ውስጥ ትመላለስ ነበርን? 2/15

የሌላውን ችግር እንደ ራስ መመልከት፣ 4/15

የማመዛዘን ችሎታ፣ 8/15

የማስተማር ችሎታህ ውጤታማ ነውን? 7/1

የብቸኝነት ስሜት፣ 3/15

‘የአምላክን መንጋ ጠብቁ፣’ 11/15

ይሖዋ ከልብ የምናደርገውን ጥረት ይባርካል፣ 8/1

ይቅርታ መጠየቅ፣ 11/1

ጽኑ አቋም ቅኖችን ይመራቸዋል (ምሳሌ ምዕ. 11)፣ 5/15

ጽድቅን በመዝራት ፍቅራዊ ደግነትን ማጨድ (ምሳሌ ምዕ. 11)፣ 7/15

ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች

ሁሉም እውነተኛ ክርስቲያኖች ወንጌላውያን ናቸው፣ 1/1

ለመለኮታዊ ሥልጣን በታማኝነት ተገዙ፣ 8/1

ለመልካም ሥራ የተዘጋጀ ንጹሕ ሕዝብ፣ 6/1

መለኮታዊ ሕጎች የተሰጡን ለጥቅማችን ነው፣ 4/15

መለኮታዊ ብርሃን ጨለማን ገፍፎ ይጥላል! 3/1

መለኮታዊ ብቃቶችን ማሟላት ይሖዋን ከፍ ከፍ ያደርጋል፣ 5/1

መጠመቅ ለምን አስፈለገ? 4/1

መጨረሻው እየቀረበ በሄደ መጠን ታዛዥነትን አዳብሩ፣ 10/1

ምሥራቹ የሚያስገኛቸው በረከቶች፣ 1/1

“ምሳሌ ትቼላችኋለሁ፣” 8/15

ምንጊዜም ጥሩነት አሳዩ፣ 1/15

“በአሕዛብ መካከል ኑሮአችሁ መልካም ይሁን፣” 11/1

በእውነት ይመላለሳሉ፣ 7/15

በይሖዋ ጽድቅ ደስ ይበላችሁ፣ 6/1

በጽኑ ልብ ይሖዋን ማገልገላችሁን ቀጥሉ፣ 4/1

በጽናት ላይ ለአምላክ የማደርን ባሕርይ ጨምሩ፣ 7/15

በፍጻሜው ዘመን ያሉ ገለልተኛ ክርስቲያኖች፣ 11/1

ታላቁን አስተማሪ ምሰሉ፣ 9/1

ታዛዥ ሰዎች የይሖዋን በረከትና ጥበቃ ያገኛሉ፣ 10/1

አምላካዊ በሆኑ መሠረታዊ ሥርዓቶች የምትመሩ ሁኑ፣ 4/15

አምላክ ከሚወድዳቸው ሰዎች መካከል አንዱ ነህን? 2/1

አንድ ሆናችሁ ማገልገላችሁን ቀጥሉ፣ 11/15

እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ ፍቅራዊ ደግነት አሳዩ፣ 5/15

“እንደዚህ ሰው ማንም እንዲሁ ከቶ አልተናገረም፣” 9/1

እውነት ለአንተ ምን ያህል ውድ ነው? 3/1

‘ከወትሮው የበለጠ ትኩረት ስጡ፣’ 9/15

ከይሖዋ ቀን በሕይወት የሚተርፈው ማን ነው? 5/1

ከይሖዋ ፍቅራዊ ደግነት መጠቀም፣ 5/15

ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባርን መማርና ማስተማር፣ 6/15

ክርስቲያኖች አምላክን በመንፈስና በእውነት ያመልካሉ፣ 7/15

ክርስቲያኖች እርስ በርስ መደጋገፍ አለባቸው፣ 11/15

ክርስቶስ ጉባኤውን ይመራል፣ 3/15

‘ወደ እናንተ ይቀርባል፣’ 12/15

“ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ፣” 12/15

‘ዕለት ዕለት ይከተለኝ፣’ 8/15

የሥጋ መውጊያቸውን ተቋቁመው ኖረዋል፣ 2/15

‘የሥጋ መውጊያን’ መቋቋም፣ 2/15

የተማራችሁትን በሥራ ላይ ማዋላችሁን ቀጥሉ፣ 9/15

የነገሥታትን ምሳሌ ተከተል፣ 6/15

‘የአምላክ ታላቅ ሥራ’ ለተግባር ያነሳሳል፣ 8/1

የአምላክን ቃል ለማስተማር በሚገባ የታጠቁ፣ 2/15

የአምላክን ቃል የማጥናት ልማድ ይኑርህ፣ 12/1

‘የእውነትን መንፈስ’ ተቀብላችኋልን? 2/1

የክርስቶስ አመራር ለአንተ እውን ነውን? 3/15

የይሖዋ ክብር በሕዝቡ ላይ አበራ፣ 7/1

“ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም፣” 9/1

ይሖዋ ሕዝቡን በብርሃን ያስጌጣል፣ 7/1

ይሖዋ ስለ እናንተ ያስባል፣ 10/15

ይሖዋ​—⁠ከሁሉ የላቀው የጥሩነት ምሳሌ፣ 1/15

ይሖዋ የክህደትን ጎዳና ይጠላል፣ 5/1

‘ዲያብሎስን ተቃወሙ፣’ 10/15

ጥሩ የማስተማር ችሎታ እንዲኖረን የሚረዳ የግል ጥናት፣ 12/1

የሕይወት ታሪኮች

ለአምላክ የማደር ባሕርይ በመኮትኮቴ ተክሼአለሁ (ዊሊያም አይሂኖሪያ)፣ 6/1

በልጆቻችን ልብ ውስጥ የይሖዋን ፍቅር መትከል (ቨርነር ማትሰን)፣ 5/1

በሚስዮናዊነት የተመደብንበትን ቦታ የትውልድ አገራችን አድርገነዋል (ዲክ ዋልድሮን)፣ 12/1

በተመደብንበት ቦታ በጽናት አገልግለናል (ሄርማን ብሩደ)፣ 11/1

በጦርነቱ ማግስት ለተገኘው እድገት አስተዋጽኦ የማድረግ መብት ማግኘት (ፊሊፕ ኤስ ሆፍማን)፣ 10/1

አረጀሁ፣ ዕድሜም ጠገብኩ (ሙርኤል ስሚዝ)፣ 8/1

“አንዳች የምለውጠው ነገር አይኖርም!” (ግላዲስ አለን)፣ 9/1

ዓለም አቀፉ የወንድማማች ማኅበር ብርታት ሆኖኛል (ቶምሰን ካንጋሌ)፣ 7/1

የራስን ጥቅም መሥዋዕት የማድረግ መንፈስ በመያዝ ማገልገል (ዶን ሬንዴል)፣ 3/1

ይሖዋ “ከወትሮው የበለጠ ኃይል” ሰጥቶኛል (ሄለን ማርክስ)፣ 1/1

ይሖዋ ጽናትንና መንፈሰ ጠንካራነትን አስተምሮናል (አርስቶተሊስ አፖስቶሊዲስ)፣ 2/1

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች

2/1፣ 4/1፣ 6/1፣ 8/1፣ 10/1፣ 11/1

የተለያዩ ርዕሶች

ሃይማኖታዊ ምስሎች፣ 7/1

ሃይማኖት የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት የሚኖርበት እንዴት ነው? 12/1

ለማይታወቅ አምላክ የተሠራ መሠዊያ፣ 7/15

መተማመኛ አድርገህ የምትመለከተው ምንን ነው? 4/15

ሙሉ በሙሉ የጠፋ ዓለም (የጥፋት ውኃ)፣ 3/1

‘ምግባረ መልካም ሴት’ (ሩት)፣ 6/15

ሞት፣ 6/1

ሬሳ ማድረቅ፣ 3/15

“ሰብዓ ሰገል፣” 12/15

ሰዎች ሁሉ እኩል የሚሆኑበት ጊዜ ይመጣ ይሆን? 1/1

ሰይጣን አፈ ታሪክ ነው ወይስ በእውን ያለ ክፉ ፍጡር? 10/15

ሲኦል፣ 7/15

ሳፋንና ቤተሰቡ፣ 12/15

ስለ ሞት የሚነገሩ አፈ ታሪኮች፣ 6/1

“ቅዱሳን፣” 9/15

በተራራ ላይ ያለች ከተማ፣ 2/1

በችግር ጊዜ መጽናኛ ማግኘት፣ 10/1

ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት በባይዛንቲየም፣ 2/15

ብቃት ያለው አመራር፣ 3/15

ተርቱሊያን፣ 5/15

ተጠያቂው ማን ነው?​—⁠አንተ ወይስ ጂንህ፣ 6/1

ታማኝ መሆን ያለብን ለማን ነው? 8/15

ቸልተኛ መሆን ይኖርብሃልን? 10/1

ኒቆዲሞስ፣ 2/1

አጉል እምነት፣ 8/1

ኢያሱ፣ 12/1

እምነትና ማመራመር የሚነጣጠሉ ናቸውን? 4/1

እንዳትታለሉ ተጠንቀቁ፣ 7/1

እውን በሆነው አምላክ በይሖዋ ታመን፣ 1/15

ከሮማ ታሪክ የሚገኝ ትምህርት (የግላዲያተር ውድድሮች)፣ 6/15

ከሽመላ የሚገኝ ትምህርት፣ 8/1

ከአምላካዊ መሠረታዊ ሥርዓቶች ጥቅም ማግኘት ትችላለህ፣ 2/15

ከግብፅ ሃብት የሚልቅ ነገር (ሙሴ)፣ 6/15

ዎልደንሳውያን፣ 3/15

“የሚያነባው” ዛፍና “እንባው፣” 1/15

የሰው ልጅ ችግሮች፣ 6/15

የተለያየ አመለካከት ያዳበሩ ወንድማማቾች (ቃየን እና አቤል)፣ 1/15

የአምልኮ ቦታዎች ያስፈልጉናልን? 11/15

የአካል ጉዳተኝነት ይወገዳል፣ 5/1

የክሎቪስ ጥምቀት፣ 3/1

“ይሄ ያሳምምህ ይሆናል፣” 3/1

ዮጋ፣ 8/1

ጎረቤቶች፣ 9/1

የአንባብያን ጥያቄዎች

ለአምላክ የተሳልነውን ስእለት የግድ መፈጸም ይኖርብናልን? 11/15

ሰይጣን የሚያስታቸው ሰዎች ቁጥር በጣም ብዙ ነውን? (ራእይ 20:8) 12/1

በሃይማኖት በተከፋፈለ ቤተሰብ ውስጥ ልጆችን ማሰልጠን፣ 8/15

በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚፈጸም የቀብር ወይም የሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ መገኘት ተገቢ ነውን? 5/15

በአነስተኛ ገንዘብ ቁማር መጫወት ስህተት ነውን? 11/1

“በኢየሱስ ስም” የሚለውን መግለጫ ሳይጠቀሙ መጸለይ፣ 4/15

አቤል የእንስሳት መሥዋዕት እንደሚያስፈልግ ያውቅ ነበርን? 8/1

አጥቢያ ኮከብ (ኢሳ 14:12)፣ 9/15

“እጅግ ብዙ ሰዎች” የሚያገለግሉበት አደባባይ (ራእይ 7:15)፣ 5/1

ከሌሎች ሃይማኖታዊ ድርጅቶች ሕንጻ ገዝቶ ወደ መንግሥት አዳራሽነት መለወጥ ተገቢ ነው? 10/15

ከባድ የአካል ጉዳት ወይም የጤና እክል ያለባቸው ሰዎች ውኃ ውስጥ በመጥለቅ መጠመቅ ያስፈልጋቸዋል? 6/1

ክርስቲያን ሴቶች ራሳቸውን መሸፈን ያለባቸው መቼ ነው? 7/15

ዘመዳሞች በሆኑ ሰዎች መካከል የሚፈጸም ጋብቻ፣ 2/1

የራሱን ሕይወት ላጠፋ ሰው የቀብር ንግግር ማድረግ ይቻላል? 6/15

የእሴይ ልጆች ስንት ነበሩ? (1 ሳ⁠ሙ 16:10, 11፤ 1 ዜና 2:13-15) )፣ 9/15

የይሖዋ ፍትሕ በምሕረቱ ይለዝባልን? 3/1

“ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም” የሚለው ሐረግ ትርጉም (ዕብ 12:4)፣ 2/15

ድንግል ማሪያም ፍጹም አለመሆንዋ በኢየሱስ መጸነስ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ነበረውን? 3/15

የይሖዋ ምሥክሮች

ለሁሉም ሰው ክፍት የሆኑ የመንግሥት አዳራሾች፣ 11/1

‘ለሰው ሁሉ መልካም እናድርግ፣’ 7/15

ለአንድ የመንግሥት አዳራሽ የተሰጠ ሜዳልያ (ፊንላንድ)፣ 10/1

ልጅ አባቱን የረዳበት መንገድ፣ 5/1

መልካም ምግባርን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶች (ሞዛምቢክ)፣ 11/15

መልካም ሥራዎች አምላክን ያስከብራሉ (ኢጣሊያ)፣ 1/15

መንፈስን እንደሚያድስ ጠል የሆኑ ወጣቶች፣ 9/15

ማንበብ መማር (ሰሎሞን ደሴቶች)፣ 8/15

ስብሰባዎች፣ 3/15

በ2003 ብሔራት አቀፍ ስብሰባዎች ይካሄዳሉ፣ 7/1

በካፒቴኑ ማዕድ ዙሪያ (ሮበርት ጂ ስሚዝ)፣ 12/1

ንጹሕ ሕሊና ለማግኘት የሚከፈለው ዋጋ፣ 2/15

እንደ አቅማቸው ጠቢባን ናቸው (ትናንሽ ልጆች ያደረጉት መዋጮ)፣ 2/1

እውነትን የሚወዱ ወጣቶች፣ 10/1

ዘመናዊ ሰማዕታት (ስዊድን)፣ 2/1

የ2001 ዓመታዊ ስብሰባ፣ 4/1

የራስልን ጽሑፎች ያደነቁ ፓስተሮች፣ 4/15

የባልካን አገሮች (የአዲሲቱ ዓለም ትርጉም)፣ 10/15

የተገኘው ጭማሪ የግንባታ ሥራ እንዲከናወን አስገድዷል (የመንግሥት አዳራሾች)፣ 5/15

“የአምላክ ቃል አስተማሪዎች” የአውራጃ ስብሰባ፣ 1/15

የእውነተኛው አምልኮ ደጋፊዎች (መዋጮዎች)፣ 11/1

የጊልያድ ምረቃዎች፣ 6/15፣ 12/15

የፊሊፒንስ ተራሮች፣ 4/15

“ገንዘባችሁን የምመልሰው ለምን እንደሆነ ታውቃላችሁ?” 8/15

‘ፍቅራችን ይበልጥ ጠነከረ’ (በጃፓን የደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ)፣ 3/1

ይሖዋ

ቴትራግራማተን በሴፕቱጀንት ትርጉም ውስጥ፣ 6/1

አምላክ ማን ነው? 5/15

እውን በሆነው አምላክ በይሖዋ ታመን፣ 1/15

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ