የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w04 12/15 ገጽ 31
  • የ2004 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2004 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የቀን መቁጠሪያ
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
w04 12/15 ገጽ 31

የ2004 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

“ለወንጌል ሲል ብዙ የተንከራተተ” ደፋር ሰው (ጆርጅ ቦሮው)፣ 8/15

“በጣም ግሩም” የትርጉም ሥራ (የአዲሲቱ ዓለም ትርጉም)፣ 12/1

የቼስተር ቢቲን ውድ ቅርሶች መጎብኘት፣ 9/15

የኢያሱ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/1

የኮምፕሉቴንስ መጽሐፍ ቅዱስ፣ 4/15

የዘሌዋውያን መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 5/15

የዘዳግም መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15

የዘፀአት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15

የዘፍጥረት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች–ክፍል 1፣ 1/1

የዘፍጥረት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች–ክፍል 2፣ 1/15

የዘኍልቍ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 8/1

ኢየሱስ ክርስቶስ

ትልቅ ትርጉም ያለው ልደት፣ 12/15

ተአምራት–እውነተኛ ታሪክ ወይስ ምናባዊ ፈጠራ? 7/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ለልጆቻችሁ ማውረስ የሚገባችሁ ምንድን ነው? 9/1

ለአምላክ ያለንን ፍቅር ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? 3/1

ልጆችን ማሰልጠን፣ 6/15

“መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል፣” 2/15

መንፈሳዊ ግቦች፣ 7/15

መከራ ለደረሰባቸው የሚሆን ማጽናኛ፣ 2/15

በዓለም ያሉ ሁኔታዎች አስተማማኝ አለመሆናቸው የሚያሳድርብህን ጭንቀት መቋቋም፣ 2/1

ተስፋ መቁረጥን እንዴት ማሸነፍ ይቻላል? 9/1

ትኩረታችሁ ያረፈው ሽልማቱ ላይ ነው? 4/1

ትክክል ወይም ስህተት የሆነውን መለየት የምትችለው እንዴት ነው? 12/1

“አስተዋይ ሰው ሥራውን በዕውቀት ያከናውናል” (ምሳሌ 13)፣ 7/15

አብርሃም እና ሣራ–እምነታቸውን መኮረጅ ትችላለህ! 5/15

አዎንታዊ አመለካከት አዳብሩ፣ 3/1

ወጣቶች ሆይ–ልባችሁን በመጠበቅ ረገድ ወላጆቻችሁ እንዲረዷችሁ ፍቀዱላቸው! 10/15

‘የቅኖች ድንኳን ይስፋፋል’ (ምሳሌ 14)፣ 11/15

የጌታ እራት፣ 3/15

ያለህበት ሁኔታ ሕይወትህን እንዲቆጣጠር አትፍቀድ፣ 6/1

ይሖዋን የምትጠባበቀው ምን ዓይነት ዝንባሌ ይዘህ ነው? 10/1

ገለልተኝነት ክርስቲያናዊ ፍቅር እንዳናሳይ ያግደናል? 5/1

ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች

‘ሂዱና ደቀ መዛሙርት አድርጉ፣’ 7/1

ለአምላክ ክብር የሚሰጡ የተባረኩ ናቸው፣ 6/1

‘ለእንግዳ ድምፅ’ ጆሯችሁን እንዳትሰጡ ተጠንቀቁ፣ 9/1

ልባችሁን በመጠበቅ በሥነ ምግባር ንጹሕ ሆናችሁ ኑሩ፣ 2/15

ልብን የሚመረምረውን ይሖዋን ፈልጉ፣ 11/15

ሕያው የሆነው አምላክ የሚሰጠውን መመሪያ ተከተል፣ 6/15

‘ምድሪቱን ተመላለስባት፣’ 10/15

ሰው ሁሉ የይሖዋን ክብር ያውጅ፣ 1/1

ሰውነታችን ቢዝልም መንፈሳችን አይደክምም፣ 8/15

ስደት ቢደርስባቸውም ደስተኞች ናቸው፣ 11/1

በሕይወታችሁ የሚያጋጥሟችሁን ለውጦች ለመቋቋም በአምላክ መንፈስ ታመኑ፣ 4/1

በስጦታ ላገኘኸው ሕይወት ትክክለኛ ግምት ይኑርህ፣ 6/15

“በአንድ አፍ” አምላክን አክብሩ፣ 9/1

በዛሬው ጊዜ ለአምላክ ክብር እየሰጡ ያሉት እነማን ናቸው? 10/1

‘በይሖዋ ሕግ’ ደስ ትሰኛለህ? 7/15

በገነት ተስፋ እንድታምን የሚያደርግ ምክንያት አለህ? 10/15

‘በጌታ ጠንክሩ፣’ 9/15

በጽኑ አቋምህ ቀጥል፣ 12/1

ታላቅ መሆንን በተመለከተ የክርስቶስ ዓይነት አመለካከት አዳብሩ፣ 8/1

‘ታማኙ ባሪያ’ ፈተናውን አለፈ! 3/1

ታማኝ እና ልባም የሆነ “ባሪያ፣” 3/1

አረጋውያን–በዓለም አቀፉ የወንድማማች ማኅበር ውስጥ ትልቅ ቦታ አላቸው፣ 5/15

አረጋውያንን መንከባከብ–ክርስቲያናዊ ኃላፊነት ነው፣ 5/15

አንዳችሁ ሌላውን አበርቱ፣ 5/1

“አገልግሎትህን በተሟላ ሁኔታ ፈጽም፣” 3/15

‘እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ፣’ 10/1

እንደ ኤርምያስ ደፋር ሁኑ፣ 5/1

እንዳትታለል ተጠንቀቅ፣ 2/15

እየተለወጠ ያለው ዓለም የሚያንጸባርቀው መንፈስ እንዳይጋባባችሁ ተጠንቀቁ፣ 4/1

ክፉዎች ከይሖዋ ፍርድ አያመልጡም፣ 11/15

ወጣቶች፣ ለወደፊቱ ጊዜ መሠረት እየጣላችሁ ነው? 5/1

የአልኮል መጠጥን በተመለከተ ሚዛናዊ አመለካከት ይኑርህ፣ 12/1

የአምላክ ሕዝቦች ደግነትን መውደድ ይኖርባቸዋል፣ 4/15

የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገር፣ 11/15

“የእግዚአብሔርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ፣” 9/15

“የወንጌል ሰባኪን ተግባር አከናውን፣” 3/15

‘የዚች ዓለም መልክ አላፊ ነው፣’ 2/1

‘የይሖዋ ሕግ’ የጸና ነው፣ 7/15

የይሖዋ ታላቅነት የማይመረመር ነው፣ 1/15

ያለ ምክንያት መጠላት፣ 8/15

‘ያዘዝኋችሁን ሁሉ እንዲጠብቁ አስተምሯቸው፣’ 7/1

ይሖዋ ለትሑታን ክብሩን ይገልጣል፣ 8/1

ይሖዋ ረዳታችን ነው፣ 12/15

ይሖዋ ‘በመከራ ጊዜ መጠጊያችን’ ነው፣ 8/15

ይሖዋ ዕለታዊ ፍላጎታችንን ያሟላልናል (የናሙና ጸሎት)፣ 2/1

ይሖዋ የሚሰጥህን እርዳታ ትቀበላለህ? 12/15

ይሖዋ ፍቅራዊ ደግነቱ ብዙ ነው፣ 1/15

ደስተኛ የይሖዋ አገልጋዮች፣ 11/1

‘ድምፃቸው በምድር ሁሉ ላይ ወጣ፣’ 1/1

‘ጌታ ሆይ እንጸልይ ዘንድ አስተምረን’ (የናሙና ጸሎት)፣ 2/1

ጥላቻ በነገሠበት ዓለም ደግነት ለማሳየት መጣር፣ 4/15

ፍጥረት የአምላክን ክብር ያውጃል! 6/1

የሕይወት ታሪኮች

በይሖዋ ፍቅራዊ እንክብካቤ መታመን (አና ዴንትስ ተርፐን)፣ 12/1

ባለኝ ረክቼ መኖሬ እንድጸና አስችሎኛል (ኢኪቹኩ ኦስዌኬ)፣ 3/1

ትናንሽ ነገሮችን መሥዋዕት ማድረጋችን የተትረፈረፈ በረከት አስገኝቶልናል (ጆርጅ እና አን አልጀን)፣ 4/1

አሳዛኝ ሁኔታዎች ቢያጋጥሙኝም የሚያረካ ሕይወት አሳልፌያለሁ (ኦድሪ ሃይድ)፣ 7/1

ከይሖዋ በምናገኘው ብርታት ታምነናል (ኤርዛቤት ሃፍነር)፣ 8/1

ከጨለማ እስር ቤት ወደ ስዊስ ተራሮች (ሎታር ቫልተር)፣ 6/1

ዓይነ ሥውር ሳለሁ ማየት ቻልኩ! (ኤጎን ሃውሰር)፣ 5/1

ዕድሜ ልክ የዘለቀ ሥልጠና (ሃረልድ ግሉየስ)፣ 10/1

የሚስዮናዊነት መንፈስ በመያዛችን በጣም ተባርከናል (ቶም ኩክ)፣ 1/1

የራስን ጥቅም መሠዋት የሚያስገኘው አርኪና አስደሳች ሕይወት (ማሪያን እና ሮዛ ዙሚጋ)፣ 9/1

የአምላክን አገዛዝ በጽናት ደግፈናል (ሚካል ዝሆብራክ)፣ 11/1

የይሖዋን ፍቅራዊ ደግነትና እንክብካቤ አይቻለሁ (ፌይ ኪንግ)፣ 2/1

የቀን መቁጠሪያ

‘በባሕሮች ውስጥ ያለው የተትረፈረፈ ብልጽግና፣’ 9/15

‘በጋና ክረምት አይቋረጡም፣’ 7/15

“እግዚአብሔር ሆይ፤ ሥራህ እንዴት ብዙ ነው!” 11/15

“ወንዞች በእጃቸው ያጨብጭቡ፣” 5/15

‘የይሖዋ ዛፎች ይጠግባሉ፣’ 1/15

‘ግርማዊነትህ ከተራሮች ይልቃል፣’ 3/15

የተለያዩ ርዕሶች

666–ከፍተኛ ትርጉም ያለው ምስጢራዊ ቁጥር፣ 4/1

ለሰው ልጅ ችግሮች ዋነኛው መንስኤ ሃይማኖት ነው? 2/15

ለኖኅ የተጻፈ ደብዳቤ፣ 7/1

ለዘላለም መኖር ትፈልጋለህ? 11/15

መንፈሳዊነትና ጤንነት፣ 2/1

መንፈሳዊ ነገሮችን መከታተል፣ 10/15

መንፈሳዊ ፍላጎትህ፣ 2/1

መጸለይ ለችግሮችህ መፍትሔ ያስገኛል? 6/15

ማን በሰጠው ተስፋ መተማመን ይቻላል? 1/15

ርብቃ፣ 4/15

ሰላም እንደሚገኝ የሚያመላክት ተስፋ አለ? 1/1

ቀሳውስት ፖለቲካ መስበክ ይገባቸዋል? 5/1

ቀጰዶቅያ፣ 7/15

“በመርከብ ወደ ቆጵሮስ ሄዱ፣” 7/1

ብቃት ያለው አመራር፣ 11/1

‘ታላቅ የምህንድስና ሥራ’ (የነሐስ ኩሬ)፣ 1/15

ናዖድ፣ 3/15

አብያተ ክርስቲያናት ከመበታተን ይድኑ ይሆን? 3/1

አናባፕቲስቶች እነማን ነበሩ? 6/15

እርዳታ ለማግኘት ወደ መላእክት መጸለይ ይኖርብናል? 4/1

እንጀራ ከገበታ እንዳይጠፋ ትልቅ ድርሻ የሚያበረክተው ወፍጮ፣ 9/15

“እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት” (1 ዮሐ. 5:20)፣ 10/15

እውነተኛ አምልኮና የጣዖት አምልኮ የተጋጩበት ቦታ (ኤፌሶን)፣ 12/15

እውነተኛው የሕይወት ትርጉም ምንድን ነው? 8/1

የተሻለ አገዛዝ፣ 8/1

የአምላክ መንግሥት–እውን የሆነ መስተዳድር፣ 8/1

የአምላክ አገልጋዮች በዛፍ የተመሰሉት ለምንድን ነው? 3/1

የአንድ ቤተ ክርስቲያን አባል መሆን ይኖርብሃል? 6/1

የአውሬውን ማንነትና የምልክቱን ትርጉም መረዳት፣ 4/1

‘የዋሆች ምድርን ይወርሳሉ፣’ 10/1

የዌስትፋሊያ የሰላም ስምምነት፣ 3/15

የጌታ ጸሎት፣ 9/15

የጥንት ስፖርቶች፣ 5/1

ደስታ፣ 9/1

ጠቃሚ ምክር ማግኘት፣ 8/15

የአንባቢያን ጥያቄዎች

144,000 የሚለው ቁጥር መወሰድ ያለበት ቃል በቃል ነው? 9/1

ሆዳምነት፣ 11/1

“መልሳችሁ ለመቀበል ተስፋ ሳታደርጉም አበድሩ” (ሉቃስ 6:35)፣ 10/15

መንፈስ ቅዱስን እንዴት ልናሳዝነው እንችላለን? (ኤፌ. 4:30)፣ 5/15

ሜልኮል ተራፊም የነበራት ለምንድን ነው? (1 ሳሙ. 19:13)፣ 6/1

በሺህ ዓመት ግዛት ወቅት አጋንንት የት ይሆናሉ? 11/15

ኖኅ የላካት ርግብ የወይራ ቅጠሉን ያገኘችው ከየት ነው? (ዘፍ. 8:11)፣ 2/15

አናምኤል ለኤርምያስ እንዴት እርሻውን ሊሸጥለት ይችላል? (ኤር. 32:7)፣ 3/1

ኢየሱስ ‘ሰይጣን ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ’ ብሎ ሲል ምን ማለቱ ነበር? (ሉቃስ 10:18)፣ 8/1

ኢየሱስ ቶማስን እንዲነካው ሲፈቅድለት ማርያምን ግን የከለከላት ለምንድን ነው? 12/1

ኢየሱስ የተናገረው ስለ እውነተኛ ግመል ወይም መርፌ ነበር? (ማቴ.19:24፤ ማር. 10:25፤ ሉቃስ 18:25)፣ 5/15

እስራኤላውያን ወንዶች በምርኮ የተያዙ ሴቶችን እንዲያገቡ የተፈቀደላቸው ለምን ነበር? 9/15

‘የማያምኑ’ የተባሉት እነማን ናቸው? (2 ቆሮ. 6:14)፣ 7/1

የተገደሉት እስራኤላውያን 24,000 ናቸው ወይስ 23,000? (1 ቆሮ. 10:8፤ ዘኍ. 25:9)፣ 4/1

የተፈጸመው ሁኔታ ምንድን ነው? ሊገደል የነበረውስ ማን ነው? (ዘፀ. 4:24-26)፣ 3/15

የኢዮቤልዩ ዓመት ለምን ነገር ምሳሌ ነው? 7/15

የደም ተዋጽኦ፣ 6/15

ይሁዳ ጋለሞታ ከመሰለችው ሴት ጋር የጾታ ግንኙነት የፈጸመው ለምንድን ነው? (ዘፍ. 38:15)፣ 1/15

ጳውሎስ የመርከብ መሰበር አደጋ የደረሰበት በማልታ ደሴት ነበር? 8/15

“ፍጹም ፍቅር” (1 ዮሐ. 4:18)፣ 10/1

የይሖዋ ምሥክሮች

‘ሃይማኖቷን ልናከብርላት እንደሚገባ አስተምራናለች’ (ጣሊያን)፣ 6/15

ለሰዎች በሥራ ቦታቸው መመሥከር፣ 4/1

ለበርካታ ዓመታት በታማኝነት የጸኑ ክርስቲያኖች (ፖላንድ)፣ 10/15

‘ለተረሱት የእልቂቱ ሰለባዎች’ መታሰቢያ፣ 9/1

“ለአምላክ ክብር ስጡት” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 1/15

ለክፍል ጓደኞቿ ስለ እምነቷ ተናገረች (ፖላንድ)፣ 10/1

ላይቤሪያ፣ 4/1

“ሰው ወዳድ ደሴቶች” (ቶንጋ)፣ 12/15

በመስጠት የሚገኘው ደስታ (መዋጮዎች)፣ 11/1

በሜክሲኮ ለሚኖሩ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ መመሥከር፣ 4/15

በሜክሲኮ የአገሬው ተወላጆች ምሥራቹን ሰሙ፣ 8/15

“በምድር እምብርት” የተደረገ ስብሰባ (ኢስተር አይላንድ)፣ 2/15

‘ተሻግረህ እርዳን’ (ቦሊቪያ)፣ 6/1

ችግር ላይ ለወደቁ ሰዎች መልካም ማድረግ፣ 6/1

ንጹሕ ሕሊና (ጠፍቶ ያገኘውን ስልክ መለሰ)፣ 2/1

አሌካንድራ የጻፈችው ደብዳቤ (ሜክሲኮ)፣ 10/1

እውነተኛ ክርስትና እየተስፋፋ ነው፣ 3/1

የልጆች ጨዋታ ከጊዜ ማሳለፊያነት የበለጠ ጥቅም አለው፣ 10/1

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 6/15, 12/15

ይሖዋ

አምላክ ስለ አንተ ያስባል፣ 7/1

አምላክ ስለ እኛ ያስባል? 1/1

አምላክን ማስደሰት ትችላለህ፣ 5/15

“እግዚአብሔር ሆይ፤ ሥራህ እንዴት ብዙ ነው!” 11/15

የይሖዋ ትሕትና፣ 11/1

‘ፈቃድህ በምድር ይሁን፣’ 4/15

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ