የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w05 12/15 ገጽ 31
  • የ2005 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2005 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የቀን መቁጠሪያ
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • የጥናት ርዕሶች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
w05 12/15 ገጽ 31

የ2005 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ለትርጉም ሥራ የሚረዳ መሣሪያ፣ 4/15

ሮያል ባይብል፣ 8/15

ሳይንስና መጽሐፍ ቅዱስ ይጋጫሉ? 4/1

“በቃ ተገላገልን” (በሊንጋላ ቋንቋ የተዘጋጀ የአዲሲቱ ዓለም የቅዱሳን ጽሑፎች ትርጉም)፣ 7/1

ታሪኩ ምን ያህል ትክክለኛ ነው? 4/15

እውነተኛ ትምህርቶች፣ 7/15

ከጥንታዊው የሩሲያ ቤተ መጻሕፍት የተገኘው ማስረጃ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የፈነጠቀው “ግልጽ ብርሃን፣” 7/15

የመሳፍንት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 1/15

የሩት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/1

የአንደኛ ሳሙኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15

የሁለተኛ ሳሙኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 5/15

የአንደኛ ነገሥት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 7/1

የሁለተኛ ነገሥት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 8/1

የአንደኛ ዜና መዋዕል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 10/1

የሁለተኛ ዜና መዋዕል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/1

የቤርለቡርክ መጽሐፍ ቅዱስ፣ 2/15

የገሊላ ባሕር (ጥንታዊ ጀልባ)፣ 8/15

የጣሊያንኛ መጽሐፍ ቅዱስ ያሳለፈው በችግር የተሞላ ታሪክ፣ 12/15

ደስታ እንድታገኝ ሊረዳህ ይችላል፣ 8/1

ጥንታዊ የጀርመን መጽሐፍ ቅዱስ በአምላክ ስም ተጠቅሟል፣ 9/1

“ፒም” ታሪካዊ እውነተኝነቱን አረጋገጠ፣ 3/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

በአንተ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራል? 3/15

ኢየሱስ ክርስቶስ ማን ነው? 9/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ሌሎች ስለ እኛ ያላቸው አመለካከት፣ 9/15

ሕሊናህ በሚገባ ሠልጥኗል? 10/1

መቆጣት ሁልጊዜ ስሕተት ሊሆን ይችላል? 8/1

መጥፎ አስተሳሰብን ተዋጉ! 9/15

ማንኛውንም ፈተና መቋቋም እንችላለን! 6/15

ራስህን ከሌሎች ጋር ታወዳድራለህ? 2/15

ሰላማዊ መሆን፣ 3/1

በምግብ ሰዓት፣ 1/1

በትዳር ውስጥ አለመግባባት ሲፈጠር፣ 6/1

በአምላካዊ ጥበብ አማካኝነት ልጆቻችሁን መጠበቅ፣ 1/1

“በእግዚአብሔር ዘንድ ሀብታም” ነህ? 10/1

በጎ ነገር ከማድረግ አትታክት፣ 6/1

ተቃውሞን በድፍረት መቋቋም፣ 5/1

ታማኝነት፣ 9/1

አምላክን የማያስደስት ወግና ልማድ፣ 1/1

‘አስተዋይ ርምጃውን ያስተውላል’ (ምሳሌ 14)፣ 7/15

እምነትህ ለሥራ ያነሳሳሃል? 4/15

‘እርስ በርሳችሁ እንግድነት ተቀባበሉ፣’ 1/15

እውነት በምታስተምራቸው ሰዎች ልብ ውስጥ ፍሬ እያፈራ ነው? 2/1

እያንዳንዱን ቀን በሚገባ መጠቀም፣ 5/1

ከቤተሰብህ ጋር ትጨዋወታለህ? 6/1

የማመዛዘን ችሎታ፣ 5/15

የምትገነባው በምን ዓይነት መሠረት ላይ ነው? 5/15

‘ይሖዋን መፍራት ጥበብ ነው’ (ምሳሌ 14)፣ 9/15

ይሖዋን አምላክህ አድርገው፣ 4/1

ፍቅር እንዳለን በሚያሳይ መንገድ ማዳመጥ፣ 11/15

የሕይወት ታሪኮች

ልዩ በሆነ መንገድ የተገኘ ድል (ኤርና ሉዶልፍ)፣ 5/1

መጽሐፍ ቅዱስን በማስተማሩ ሥራ በመካፈሌ ደስተኛ ነኝ (አና ማቲያኪስ)፣ 7/1

ሙሉ በሙሉ በይሖዋ መታመንን ተማርን (ናተሊ ሆልቶርፍ)፣ 1/1

ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ (ሌኦፖልት ኤንግላይትነር)፣ 5/1

‘በአሁኑ ሕይወቴ’ ሙሉ በሙሉ ተደስቻለሁ! (ቴድ በኪንግሃም)፣ 6/1

ቸል የተባለው የሙት ልጅ አፍቃሪ አባት አገኘ (ዲሚትሪስ ሲዲሮፖሎስ)፣ 4/1

ወላጆቼ የተዉት ምሳሌ አበርትቶኛል (ያኔዝ ሪኬል)፣ 10/1

‘የልቤን መሻት’ አግኝቻለሁ (ዶሚኒክ ሞርጉ)፣ 11/1

የሚያጋጥመንን ለውጥ ራቅ ባሉ አካባቢዎች ለመስበክ ተጠቅመንበታል (ሪካርዶ ማሊክሲ)፣ 3/1

የክርስቶስ ወታደር በመሆን መጽናት (ዩሪ ካፕቶላ)፣ 9/1

ይሖዋ አትረፍርፎ ይባርካል (ሮሙአልት ስታፍስኪ)፣ 8/1

ፈጣሪዬን ማገልገሌን ለመቀጠል ቆርጫለሁ (ኮንስታንስ ቤናንቲ)፣ 12/1

የቀን መቁጠሪያ

በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ይሖዋ አምልኮ እየጎረፉ ነው፣ 9/15

ችግሮቻቸውን መፍታት የቻሉ ቤተሰቦች፣ 5/15

እርጅና “የክብር ዘውድ” ሲሆን፣ 1/15

የራስን ጥቅም መሠዋት፣ 11/15

ይሖዋን የሚያወድሱ ወጣቶች፣ 3/15

ደስተኛ የሆኑ ያላገቡ ክርስቲያኖች፣ 7/15

የተለያዩ ርዕሶች

ሃይማኖት ለሰው ዘር አንድነት ሊያስገኝ ይችላል? 1/1

ሐዋርያው ጴጥሮስ ለአንተ የላከው መልእክት፣ 3/1

ሕይወት ምን ያህል ውድ ነው? 2/1

ማሬ—ጥንታዊቷ የበረሃ ንግሥት፣ 5/15

ሞት፣ 8/15

ሥራ—በረከት ነው ወይስ እርግማን? 6/15

ሳምሶን ድል አደረገ፣ 3/15

ዲያብሎስ በእርግጥ አለ? 11/15

ቤዛው አምላክ ጻድቅ መሆኑን ያጎላል፣ 11/1

ተአምራት፣ 2/15

ትንሣኤ፣ 5/1

አሁንና ለዘላለም—እውቀት ማካበት፣ 4/15

አርማጌዶን፣ 12/1

አስደናቂ የሆኑት የፍጥረት ሥራዎች ይሖዋን ያወድሳሉ፣ 11/15

“አንዳንዶቹ በመርከብ ወደ ባሕር ወረዱ፣” 10/15

‘አንድ ባለ ሥልጣን አንድ ነገር እንድታደርግ ቢያስገድድህስ?’ (ማቴ 5:41)፣ 2/15

እውነተኛ ትምህርቶች፣ 7/15

ከሁሉ የላቀው ትምህርት፣ 10/15

ውስጣዊ ሰላም ለማግኘት የሚደረግ ጥረት፣ 7/1

ዓለም አቀፍ አንድነት፣ 6/1

ዓለምን መለወጥ የሚችል ይኖር ይሆን? 11/1

‘የሰርዲኖን ዕንቁ’ (ራእይ 4:3)፣ 3/15

የሳውል ስብከት ተቃውሞ ቀሰቀሰ፣ 1/15

የበዓላት ሰሞን፣ 12/15

የኢየሱስን መገኘት የሚጠቁመው ምልክት፣ 10/1

የእስክንድርያው ፊሎ፣ 6/15

የክርስትና እምነት በመጀመሪያው መቶ ዘመን ለነበሩት አይሁዶች ተዳረሰ፣ 10/15

የወደፊት ዕጣህን የሚወስነው ምንድን ነው? 1/15

‘የይሖዋና የጌዴዎን ሰይፍ፣’ 7/15

የገና በዓል ወቅት፣ 12/15

ድህነት፣ 5/15

ጳንጥዮስ ጲላጦስ፣ 9/15

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ለመንግሥት ሠራተኛ ጉርሻ መስጠት ይቻላል? 4/1

ሰሎሞን ትንሣኤ ያገኛል? 7/15

ሳምሶን ናዝራዊ ሆኖ በድን ነክቷል? 1/15

ሳምሶን አንበሳውን የገነጣጠለው የፍየል ጠቦት እንደሚገነጣጠለው ነው? 1/15

ሴት “በመውለድ ጥበቃ ታገኛለች?” (1 ጢሞ 2:15 NW)፣ 5/1

ሸኪና የያዘው ቁም ነገር፣ 8/15

“እርሱ ብቻ ኢመዋቲ ነው” እንዲሁም “እርሱን ያየ ማንም የለም” የሚሉት ሐረጎች የሚያመለክቱት ኢየሱስን ነው? (1 ጢሞ 6:15, 16)፣ 9/1

እስጢፋኖስ ወደ ኢየሱስ ጸልዮአል? 1/1

ዓመጽ የሞላባቸው የኮምፒውተር ጨዋታዎች፣ 9/15

የሞተ እንስሳ ስለ መብላት የሚናገሩት ጥቅሶች እርስ በርስ ይጋጫሉ? (ዘሌ 11:40፤ ዘዳ 14:21)፣ 7/1

የጦር መሣሪያ መያዝ የሚጠይቅ ሥራ፣ 11/1

የጴጥሮስ “መልአክ” (ሥራ 12:15)፣ 6/1

“ይሆናል” (ሶፎ 2:3)፣ 8/1

ዳዊት በምርኮ በያዛቸው ሰዎች ላይ ጭካኔ ፈጽሞባቸዋል? 2/15

ዳዊትና ቤርሳቤህ ያልተገደሉት ለምንድን ነው? 5/15

ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩት ሰዎች ኅብስት በሉ፣ 3/15

ጳውሎስ “ፈሪሳዊ ነኝ” በማለት ተናገረ (ሥራ 23:6)፣ 4/15

የይሖዋ ምሥክሮች

“ለሰዎች ሁሉ የሚሆን ምሥራች” (ቡክሌት)፣ 12/1

‘ለታሰሩት መፈታትን ማወጅ’ (በወኅኒ ቤት መሥራት)፣ 12/15

ልግስና፣ 11/1

ሐቀኛ የሆኑ ሰዎች፣ 6/1

መልካም ባሕርይ ጥሩ ፍሬ ያፈራል (ጃፓን)፣ 11/1

መስማት ለተሳናቸው ወንጌልን ይሰብካሉ (ስፔን)፣ 11/1

መቄዶንያ፣ 4/15

ሜኖናውያን እውነትን ለማግኘት ያደረጉት ፍለጋ (ቦሊቪያ)፣ 9/1

ሳባ፣ 2/15

በሜክሲኮ የሚገኙ ቻይናውያንን መርዳት፣ 12/15

በስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ የተደረገ ስብሰባ (ኬንያ)፣ 4/15

በትምህርት ቤት ይሖዋን ማወደስ፣ 6/15

“በንስሮች ምድር” (አልባኒያ)፣ 10/15

“በእምነቱ ምክንያት የተሰደደ” (ናርሲሶ ሪት)፣ 6/15

“በጣም ከተደሰትኩባቸው ቀናት አንዱ” (አውስትራሊያ)፣ 11/1

“በፈተና ወቅት ያሳዩት ጽናት” (ቪዲዮ)፣ 3/1

“ነጻ መውጣት ይችሉ ነበር፣” 8/15

“እምነታቸውን አልካዱም፣” 7/15

የአምላክ ቃል ያለው ኃይል፣ 2/15

የአውስትራሊያ ገጠራማ ክልሎች፣ 4/1

‘የእርስ በርስ ፍቅራችሁ እየጨመረ ነው’ (ጃፓን)፣ 11/15

የጊልያድ ምረቃ፣ 7/1

የፍቅር፣ የእምነትና የታዛዥነት ሕያው ማስረጃ (የመጠበቂያ ግንብ ማኅበር ማተሚያ)፣ 12/1

ጥንት ክርስትና ተስፋፍቶ በነበረባት አገር የተገኘ እድገት (ጣሊያን)፣ 6/15

የጥናት ርዕሶች

ሁከት በነገሠበት በዚህ ዘመን ከአምላክ ጋር መሄድ፣ 9/1

ለሰዎች ሁሉ የሚሆን ምሥራች፣ 7/1

ለባለ ትዳሮች የሚሆን ጥበብ ያዘለ መመሪያ፣ 3/1

ልጆቻችን ውድ ስጦታ ናቸው፣ 4/1

‘መልካም ዜና ማብሰር፣’ 7/1

መዳን የሚገኘው በሥራ ብቻ ሳይሆን በጸጋው ነው፣ 6/1

መጥፎ ሁኔታ ሲያጋጥማችሁ ‘ትዕግሥተኛ ሁኑ፣’ 5/15

“ራሳችሁን ፈትኑ፣” 7/15

ስለ አምላክ መንግሥት የሚገልጸው ራእይ እውን ሆነ፣ 1/15

በሁሉም ነገር ታማኝ ናችሁ? 7/15

በልብ ላይ የተጻፈ የፍቅር ሕግ፣ 8/15

በአምላካችን በይሖዋ ስም እንሄዳለን፣ 9/1

በእምነት እንጂ በማየት አትመላለሱ! 9/15

‘በዋጋ ተገዝታችኋል፣’ 3/15

በዘመናችን ትዳር የሰመረ ሊሆን ይችላል፣ 3/1

በዛሬው ጊዜ “እጅግ ውድ የሆነ ዕንቍ” ለማግኘት የተደረገ ጥረት፣ 2/1

በይሖዋ ቃል ታመኑ፣ 4/15

ትንሣኤ—በአንተ ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር ትምህርት፣ 5/1

ትንሣኤ የሚያገኙት እነማን ናቸው? 5/1

ትንቢት የሚያተኩረው በክርስቶስ ላይ ነው፣ 1/15

ትዕቢተኛ ልብ እንዳይኖራችሁ ተጠንቀቁ፣ 10/15

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደተመላለሰ ተመላለሱ፣ 9/15

ኢየሱስ የተወውን ምሳሌ በጥብቅ ተከተል፣ 1/1

እናንት ወጣቶች፣ ይሖዋን አመስግኑ! 6/15

እውነተኛ ትሕትናን አዳብሩ፣ 10/15

‘እጅግ ውድ የሆነ ዕንቁ ማግኘት፣’ 2/1

ከአምላክ ጋር በመሄድ መልካሙን እጨዱ፣ 11/15

ከአምላክ ጋር ትሄዳለህ? 11/1

ከእንግዲህ ለራሳችን አንኖርም፣ 3/15

“ከየቋንቋው” የተውጣጡ ሰዎች ምሥራቹ ደረሳቸው፣ 12/1

ክርስቲያናዊ መለያችን እንዳይጠፋ እንጠንቀቅ፣ 2/15

ክርስቲያኖች—በማንነታችሁ ልትኮሩ ይገባል! 2/15

ክርስቲያኖች የይሖዋን ክብር ያንጸባርቃሉ፣ 8/15

ወላጆች—ልጆቻችሁ ወደፊት ምን እንዲሆኑ ትፈልጋላችሁ? 10/1

ወላጆች፣ ውድ ለሆኑት ስጦታዎቻችሁ ጥበቃ አድርጉላቸው፣ 4/1

ወላጆች፣ የቤተሰባችሁን ፍላጎት አሟሉ፣ 6/15

ወሳኝ እርምጃ ለመውሰድ ጊዜው አሁን ነው፣ 12/15

ዘዴኞችና እንደ ሁኔታው አቀራረባችሁን የምትለውጡ አገልጋዮች ሁኑ፣ 12/1

የሆሴዕ ትንቢት ከአምላክ ጋር እንድንሄድ ይረዳናል፣ 11/15

የምትታዘዘው አምላክን ነው ወይስ ሰውን? 12/15

“የራስ ጠጒራችሁ እንኳ አንድ ሳይቀር” በይሖዋ ተቆጥሯል፣ 8/1

የተሟላ ምሥክርነት ለመስጠት ሠልጥነዋል፣ 1/1

የትንሣኤ ተስፋ—ለአንተ ምን ትርጉም አለው? 5/1

የአምላክ ቃል መንገዳችሁን እንዲያበራላችሁ ፍቀዱ፣ 4/15

የአምላክን ክብር ለማንጸባረቅ ፈቃደኛ ነህ? 8/15

‘የይሖዋ መንገድ ቅን ነው፣’ 11/15

የይሖዋን መንገድ መማር፣ 5/15

የፍርዱ ሰዓት ደርሷልና “ነቅታችሁ ጠብቁ!” 10/1

ይሖዋ በእርሱ ተስፋ የሚያደርጉትን ይጠብቃል፣ 6/1

ይሖዋ እረኛችን ነው፣ 11/1

ይሖዋ ‘ከልብ ለሚሹት ዋጋ ይሰጣል፣’ 8/1

ይሖዋ

ምንጊዜም የሚያደርገው ትክክል የሆነውን ነው፣ 2/1

የይሖዋ “ቃል” ይጠብቅህ፣ 9/1

ይሖዋ በፍጹም አይተውህም፣ 10/15

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ