የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w07 12/15 ገጽ 31
  • የ2007 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2007 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • የጥናት ርዕሶች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
w07 12/15 ገጽ 31

የ2007 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ለማንበብ ቀላል ነው፤ ትርጉሙ ግን ትክክለኛ ነው? (የ100 ደቂቃ መጽሐፍ ቅዱስ)፣ 2/1

ለፖላንድ የተሰጠ “ታላቅ ስጦታ”፣ 8/15

በአፍሪካውያን ቋንቋ የተዘጋጁ መጽሐፍ ቅዱሶች፣ 1/15

በፖርቹጋል ቋንቋ የተዘጋጀው የመጀመሪያ መጽሐፍ ቅዱስ፣ 7/1

“ብሉይ ኪዳን” ያለው ጠቀሜታ፣ 9/1

ተግባራዊ ሊሆን ይችላል? 4/1

ኢየሱስ መጽሐፍ ቅዱስ ነበረው? 12/1

ከጥቅልል ወደ ኮዴክስ፣ 6/1

የሆሴዕ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15

የሐጌ እና የዘካርያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/1

የሕዝቅኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 7/1, 8/1

የሚልክያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/15

የሰቆቃወ ኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 6/1

የሸክላ ስብርባሪዎች የሚሰጡት ማረጋገጫ፣ 11/15

የናሆም፣ የዕንባቆም እና የሶፎንያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/15

የአብድዩ፣ የዮናስ እና የሚክያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/1

የኢሳይያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች—2፣ 1/15

የኢዩኤል እና የአሞጽ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 10/1

የኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15

የዳንኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/1

የጥንቶቹ ጸሐፍት፣ 3/15

ግሉክ ያከናወነው አድካሚ ሥራ (በላቲቪያ ቋንቋ መተርጎም)፣ 6/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

መምጣት፣ 3/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ለሌሎች አሳቢ መሆን፣ 6/15

ልጅ በሚያምጽበት ጊዜ፣ 1/15

ልጆቻችሁ ሰላማውያን እንዲሆኑ አስተምሯቸው፣ 12/1

ልጆች በሚገባ የተማሩ እንዲሆኑ መርዳት፣ 5/15

መንፈሳዊነት፣ 8/1

መንፈስ የምታድስ ነህ? 11/15

ማመስገን፣ 9/1

ምላስ ያለው ኃይል፣ 6/1

ርኅራኄ፣ 12/15

በልጃችሁ ልብ ውስጥ የአምላክን ፍቅር መቅረጽ፣ 9/15

በትንቢቶች ላይ እምነት ማሳደር፣ 4/1

በክርስቲያናዊ ስብሰባዎች ላይ የምንገኘው ለምንድን ነው? 5/15

‘በግድ አለችን፣’ 3/15

‘ባረጁ ጊዜ ያፈራሉ፣’ 9/15

ትሕትና፣ 11/1

ትርጉም ያለው ሕይወት፣ 11/15

አምላክን የሚያስደስት መሥዋዕት፣ 4/1

አስደናቂ የሆነው ብርሃን! 3/15

‘እቅድህ ሁሉ ይሳካል’ (ምሳሌ 16)፣ 5/15

እንደጠበቁት ሳይሆን ሲቀር፣ 4/15

እውነቱን መናገር፣ 2/1

ከልጆች መማር፣ 2/1

ወንድና ሴት—ያላቸው የተከበረ ቦታ፣ 1/15

ወደ መብራቱ ተጓዝ፣ 10/15

ወጣቶች—የምታደርጉት ነገር የወላጆቻችሁን ልብ ይነካል፣ 5/1

የምትኖረው ለዛሬ ብቻ ነው? 10/15

የሥነ ምግባር ደንቦች፣ 6/15

የፍትሕ መጓደልን መቋቋም፣ 8/15

ይሖዋን በደስታ መጠበቅ፣ 3/1

ደስተኛ ለመሆን የሚረዳ ምርጫ፣ 10/1

ግርዘት—የወንድነት ምልክት ነው? 6/1

‘ጥበብ ጥላ ከለላ ነው’ (ምሳሌ 16)፣ 7/15

ጽንፈኞች መሆን የሌለብን ለምንድን ነው? 2/15

‘ፈትነኝ፣’ 8/15

ፍቅርን ማስፋት፣ 1/1

የሕይወት ታሪኮች

ሀብት ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ዘላቂ ብልጽግና አስገኝቶልናል (ዶሬቲያ ስሚዝ እና ዶራ ዋርድ)፣ 5/1

ሕይወትን እና ሰዎችን ይወድ የነበረ ሰው (ዳንኤል ሲድሊክ)፣ 1/1

በይሖዋ ላይ ሙሉ በሙሉ መታመንን ተምሬያለሁ (ኦብሪ ባክስተር)፣ 11/1

ትክክለኛ ምርጫ ማድረግ የዕድሜ ልክ በረከት ያስገኛል (ፖል ኩሽኒር)፣ 1/1

አምባገነናዊ አገዛዞችን ተቋቁመን ማለፍ ችለናል (ሄንሪክ ዶርኒክ)፣ 9/1

አገልግሎታችንን ለመፈጸም ቁርጥ ውሳኔ አድርገናል (ሊና ዳቪሰን)፣ 6/1

‘ከበጉ ጋር ድል መንሳቱ’ እጅግ አስደስቶናል (ኬሪ ባርበር)፣ 10/15

‘ከዚህ ዓለም ያልሆነውን’ መንግሥት መጠበቅ (ኒኮላይ ጉሱልያክ)፣ 3/1

ወደ አዲስ ዓለም ለመግባት የሚደረግ ጉዞ (ጃክ ፕራምበር)፣ 12/1

ይሖዋን ማገልገል—ክብርና መብት ነው (ዚራ ስታይገርስ)፣ 8/1

ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ የምደሰትበት ምክንያት (ፓምላ ሞዝሊ)፣ 2/1

ደቀ መዛሙርት የማድረጉ ሥራ ሕይወቴን ቀርጾታል (ሊኔት ፒተርስ)፣ 4/1

የተለያዩ ርዕሶች

ሁሉም ዘሮች ተስማምተው መኖር ይችሉ ይሆን? 7/1

ሉቃስ—የተወደደው የሥራ ባልደረባ፣ 11/15

ሐና፣ 3/15

በመንፈሳዊ የሚረዳህ ጥሩ አማካሪ አለህ? 12/15

ምድር፣ 2/15

ሥነ ጽሑፍ በጥንቷ እስራኤል፣ 8/15

ሰራኩስ—የጳውሎስ ጉዞ፣ 10/15

ሳሙኤል፣ 1/15

ሳኦል ከጓደኞቹና ከጠላቶቹ ጋር ተገናኘ፣ 6/15

ስኬት፣ 1/1

በሐዘን ለተደቆሱ ወላጆች የሚሆን ማጽናኛ፣ 5/1

‘በሰማይ የምትኖረው ታማኝ ምስክር፣’ 7/15

ቤርያ፣ 4/15

ቤርዜሊ፣ 7/15

አሞጽ—የባሉጥ ፍሬ ለቃሚ ወይስ ወጊ? 2/1

የአረማውያን በዓል የክርስቲያን በዓል ሊደረግ ይችላል? 12/15

አንድ ዓመት ‘በመልካሚቱ ምድር፣’ 6/15

እውነተኛውን አምልኮ መለየት፣ 3/1

“እውነት ምንድን ነው?” 10/1

ክርስትና በትንሿ እስያ ተዳረሰ፣ 8/15

ዓለም አቀፋዊ አንድነት እንዲኖር ማድረግ ይቻል ይሆን? 12/1

የማትሞት ነፍስ አለችህ? 7/15

የምትመርጠው ሃይማኖት ለውጥ ያመጣል? 3/1

የሰሊሆም መጠመቂያ፣ 7/15

“የኪቲም መርከቦች፣” 10/15

የክፋት ምንጭ፣ 6/1

‘የእስራኤልን ቤት የሠሩት’ እህትማማቾች (ሊያና ራሔል)፣ 10/1

የጭካኔ ድርጊት የማይኖርበት ጊዜ ይመጣ ይሆን? 4/15

የወደፊቱን ጊዜ የምትጠብቀው በፍርሃት ነው ወይስ በተስፋ? 5/15

ዮናታን፣ 9/15

ዮፍታሔ፣ 5/15

ጆን ሚልተን፣ 9/15

“ጌታ ሆይ፣ ምነው ዝም አልህ?” (ጳጳሱ በኦሽዊትዝ የተናገሩት)፣ 5/15

ቬሰል ካንስፎርት—የለውጥ አራማጅ፣ 3/1

የአንባቢያን ጥያቄዎች

መርከብ ውስጥ የገቡት ንጹሕ እንስሳት ስንት ናቸው? 3/15

መታተም (ራእይ 7:3)፣ 1/1

ሳኦል፣ ዳዊት የማን ልጅ እንደሆነ የጠየቀው ለምን ነበር? (1 ሳሙ 17:58)፣ 8/1

‘በአርማጌዶን የሚከናወነው ጦርነት’ ምንድን ነው? (ራእይ 16:14, 16)፣ 2/1

በኤደን የነበረው እባብ እግሮች ነበሩት? (ዘፍ 3:14)፣ 6/15

ተገቢውን ሥልጠና ያገኙ ልጆች ከይሖዋ መንገድ አይወጡም? (ምሳሌ 22:6)፣ 6/1

ታማኙ ባሪያ “ብልኅ” ነው? (ማቴ 24:45)፣ 9/1

ኒሳን 16 የሚቀርበውን የገብስ ነዶ የሚሰበስበው ማን ነው? 7/15

አደንና ዓሣ ማጥመድ፣ 12/1

ኢየሱስ የሞቱን መታሰቢያ ባቋቋመበት ዕለት የወይን ጠጅ የተጠቀመው ለምን ሊሆን ይችላል? 9/15

“ከሺህ ወንዶች መካከል አንድ ቅን ሰው” (መክ 7:28)፣ 1/15

ካፌይን መውሰድ ይኖርብናል? 4/15

ወደ ሰማይ የመሄድ ተስፋ ያላቸው ክርስቲያኖች መጠራት የሚያበቃው መቼ ነው? 5/1

“የአንድ ባል ሚስት” (1 ጢሞ 5:9)፣ 4/1

የይሖዋ ምሥክር ባልሆኑ ሰዎች ሠርግ ላይ መገኘት ይኖርብናል? 11/15

ያዕቆብ፣ ዔሳውን መስሎ መቅረቡ ስህተት ነበር? (ዘፍ 27:18, 19)፣ 10/1

ጽዋ ማንሳት፣ 2/15

የይሖዋ ምሥክሮች

‘ለማመን የሚያዳግተው ቆራጥነቱ አስደንቆኛል’ (ጀርመን)፣ 10/15

“መዳናችን ቀርቧል!” የአውራጃ ስብሰባ (2006)፣ 7/1

ስለ እምነትህ ለመናገር የምታገኛቸውን አጋጣሚዎች ትጠቀማለህ? (ለትምህርት ቤት ጓደኞች)፣ 11/1

በአንድ የአውራጃ ስብሰባ ላይ የተከናወኑ ሁለት “ተአምራት” (ጆርጂያ)፣ 8/1

በአውሮፓ የሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት የተገኘ ድል (ሩሲያ)፣ 5/15

“ውድ የሆነው ስጦታህ” (ቤልጅየም)፣ 12/15

“ብሩ የእኔ ነው፤ ወርቁም የእኔ ነው” (መዋጮ)፣ 11/1

ተፈታታኝ ሁኔታዎችን ተቋቁሞ ምሥራቹን ማድረስ (አፍሪካ)፣ 10/15

አዝመራው ‘ለመከር ደርሷል’ (ግዋሄራ ባሕረ-ገብ መሬት)፣ 4/15

“ክርስቶስን ተከተሉ!” የአውራጃ ስብሰባ፣ 3/1

ዓላማ ያለው ሕይወት የሚመሩ የዕድሜ ባለጠጋ፣ 1/15

የሐቀኝነት ምሳሌ፣ 2/15

የአንዲት እናት እምነት ያጋጠማትን አሳዛኝ ሁኔታ ለመቋቋም ረድቷታል፣ 8/1

የአካል ጉዳተኛ ቢሆንም የማገልገል ጉጉት አለው፣ 4/15

የአድሪያና ምኞት፣ 4/15

“የድንጋይ ቤት” (ዚምባብዌ)፣ 2/15

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 1/1, 7/1

“ይህችን ትንሽ ስጦታዬን ተቀበሉኝ” (ሩሲያ)፣ 11/15

የጥናት ርዕሶች

“ለማንም ክፉን በክፉ አትመልሱ፣” 7/1

ለክርስቶስና ለታማኙ ባሪያ ታማኝ ሁኑ፣ 4/1

ለይሖዋ ቀን ተዘጋጅተሃል? 12/15

‘ልጆች ሆይ፣ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ፣’ 2/15

ልጆቻችሁ ይሖዋን እንዲወዱ አስተምሯቸው፣ 9/1

ሕሊናህ የሚነግርህን ተግባራዊ አድርግ፣ 10/15

መላእክት—በሰው ልጆች ሕይወት ውስጥ የሚጫወቱት ሚና፣ 3/15

መከራና ሥቃይ ሁሉ በቅርቡ ይወገዳል፣ 5/15

ሚስቶች ሆይ፣ ባሎቻችሁን በጥልቅ አክብሩ፣ 2/15

ምሕረት ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? 9/15

ሰዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ትምህርት እንዲታዘዙ እርዳ፣ 1/15

በሕይወታችሁ ውስጥ ትርጉም ያለው ዓላማ ይኑራችሁ፣ 10/1

በመንፈስ ቅዱስ ላይ ኃጢአት ሠርተሃል? 7/15

‘በመንፈስ እየኖርክ’ ነው? 7/15

በመከራ መጽናት ጥቅም ያስገኝልናል፣ 8/15

‘በአምላክ ዘንድ ሀብታም’ ነህ? 8/1

በአንቺ ላይ እንዲደገን የተበጀ መሣሪያ ሁሉ ይከሽፋል፣ 12/15

በእርጅና ዘመን በመንፈሳዊ ማፍራት፣ 6/1

በዛሬው ጊዜ ከአምላክ ዓላማ ጋር በሚስማማ መንገድ መኖር፣ 10/1

ባሎች—የራስነት ሥልጣንን በመጠቀም ረገድ ክርስቶስን ምሰሉ፣ 2/15

ትክክለኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት አስተምር፣ 1/15

አምላክ ያጣመረውን እናንተ አትለያዩት፣ 5/1

አረጋውያን ለወጣቶች በረከት ናቸው፣ 6/1

‘አባታችሁ መሐሪ ነው፣’ 9/15

አድናቆታችሁ እየጨመረ ይሂድ፣ 2/1

አጋንንትን እንዴት መቋቋም እንችላለን? 3/15

‘አፈጣጠራችን ድንቅ’ ነው፣ 6/15

አፍቃሪ ለሆኑት እረኞች በትሕትና ተገዙ፣ 4/1

እናንት ወላጆች፣ ልጆቻችሁን በፍቅር አሠልጥኗቸው፣ 9/1

‘ከስግብግብነት ሁሉ ራሳችሁን ጠብቁ፣’ 8/1

ከወፍ አዳኙ ወጥመዶች መዳን፣ 10/1

“ክፉን በመልካም አሸንፍ፣” 7/1

ወጣቶች ሆይ—አምላክን የሚያስከብር ግብ ላይ ለመድረስ ጥረት አድርጉ፣ 5/1

ውስጥህ የሚያሰማውን ድምፅ አዳምጥ፣ 10/15

‘የመጀመሪያው ትንሣኤ’ በመከናወን ላይ ነው! 1/1

የትንሣኤ ተስፋ እውን ሆኖልሃል? 5/15

የአምላክ ቃል አካሄድህን እንዲመራልህ ፍቀድ፣ 5/1

‘የአምላክን ጥልቅ ነገሮች’ መመርመር፣ 11/1

የይሖዋ ሉዓላዊነትና የአምላክ መንግሥት፣ 12/1

የይሖዋ ቃል ምንጊዜም ይፈጸማል፣ 11/1

የይሖዋን ሉዓላዊነት ትደግፋለህ? 12/1

የይሖዋን ስም በአንድነት ከፍ ከፍ እናድርግ፣ 3/1

የይሖዋን ቀን በጽናት መጠበቅ፣ 7/15

ይሖዋ ታዛዥነትህን ከፍ አድርጎ ይመለከተዋል፣ 6/15

ይሖዋን በመፍራት በሕይወትህ ደስተኛ ሁን፣ 3/1

ይሖዋ አድናቂ አምላክ ነው፣ 2/1

ይሖዋ ፍትሕን ይወዳል፣ 8/15

‘ደስታህ ፍጹም ይሆናል፣’ 1/1

ደቀ መዛሙርት ለማድረግ የሚረዱህን ባሕርያት ኮትኩት፣ 11/15

ደቀ መዛሙርት በማድረግ ተወዳዳሪ የሌለውን ኢየሱስን ኮርጅ፣ 11/15

ጉባኤው እየተጠናከረ ይሂድ፣ 4/15

ጉባኤው ይሖዋን ያወድሰው፣ 4/15

‘ጸንታችሁ ቁሙ፤ ይሖዋ የሚያደርግላችሁን ማዳን እዩ፣’ 12/15

ይሖዋ

ንድፍ አውጪ፣ 8/15

አምላክ ይመለከትሃል? 8/1

ክፋት እንዲኖር ለምን ፈቀደ? 9/15

የአምላክ ስም በሩሲያ ሙዚቃ፣ 9/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ