የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 2/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
  • የጥናት ርዕሶች ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 2/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

የካቲት 15, 2008

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-

መጋቢት 17-23

ይሖዋን ዘወትር በፊትህ አድርግ

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 16 (37), 9 (26)

መጋቢት 24-30

በይሖዋ መንገድ ሂድ

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 58 (138), 27 (57)

መጋቢት 31–ሚያዝያ 6

ኢየሱስ ክርስቶስ—ታላቁ ሚስዮናዊ

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 76 (172), 33 (72)

ሚያዝያ 7-13

የታላቁን ሚስዮናዊ ምሳሌ ተከተሉ

ገጽ 16

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 93 (211), 92 (209)

ሚያዝያ 14-20

የክርስቶስ መገኘት ለአንተ ምን ትርጉም አለው?

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 74 (168), 8 (21)

የጥናት ርዕሶች ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተመዝግበው በሚገኙ ታሪኮች ላይ ማሰላሰል እምነታችንን ያጠነክርልናል። ይሖዋን ዘወትር በፊታችን የምናደርግ ከሆነ ለጸሎታችን መልስ ይሰጠናል። ይሁንና ስለ ይሖዋ ዘወትር ማሰብ እንድንችል እሱን መታዘዝና ምንጊዜም በእሱ መታመን አለብን። በይሖዋ መንገድ መሄድ እምነት የሚጣልብን፣ ትሑት፣ ደፋርና ለሌሎች የምናስብ ሰዎች እንድንሆን ያደርገናል።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ገጽ 12-20

ኢየሱስ ክርስቶስ ታላቅ ሚስዮናዊ ነበር። በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ውስጥ ኢየሱስ ሥልጠና ያገኘው እንዴት እንደነበር እንዲሁም ስላስተማረበት መንገድና በሰዎች ዘንድ ተወዳጅ ስላደረጉት ባሕርያት እንመለከታለን። የኢየሱስን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት እንደሆነና ምሥራቹን የምናውጅላቸውን ሰዎች ልብ በሚነካ መንገድ እንዴት ማስተማር እንደምንችልም እንመረምራለን።

የጥናት ርዕስ 5 ገጽ 21-25

በዚህ ርዕስ ውስጥ፣ የክርስቶስ መገኘት ረዘም ያለ ጊዜን ያመለክታል ሊባል የሚችለው ለምን እንደሆነ እንመለከታለን። እንዲሁም ኢየሱስ የተጠቀመበት “ይህ ትውልድ” የሚለው አገላለጽ እነማንን እንደሚያመለክት ለማስረዳት የቀረቡትን ቅዱስ ጽሑፋዊ ማስረጃዎች እንመረምራለን። (ማቴ. 24:34) በተጨማሪም “ይህ ትውልድ” የሚቆይበትን የጊዜ ርዝመት ማስላት የማይቻለው ለምን እንደሆነ እንመለከታለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-

እስራኤላውያን ከፈጸሙት ስሕተት ትምህርት ማግኘት

ገጽ 26

የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የማርቆስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች

ገጽ 28

የጊልያድ ምሩቃን “መቆፈር እንዲጀምሩ” ማበረታቻ ተሰጣቸው

ገጽ 31

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ