የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 5/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
  • የጥናት ርዕሶች ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 5/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ግንቦት 15, 2008

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-

ሰኔ 30, 2008–ሐምሌ 6, 2008

ከሰዎች ጋር ምን ዓይነት ግንኙነት ሊኖረን ይገባል?

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 15 (35), 29 (62)

ሐምሌ 7-13, 2008

መልካም ማድረጋችሁን ቀጥሉ

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 7 (19), 65 (152)

ሐምሌ 14-20, 2008

በአምላክ መንግሥት አማካኝነት የምናገኘው መዳን ቀርቧል!

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 81 (181), 53 (130)

ሐምሌ 21-27, 2008

በወጣትነታችሁ ይሖዋን ለማገልገል ምረጡ

ገጽ 17

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 68 (157), 99 (221)

ሐምሌ 28, 2008–ነሐሴ 3, 2008

የጳውሎስን ምሳሌ በመከተል መንፈሳዊ እድገት አድርጉ

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 50 (123), 52 (129)

የጥናት ርዕሶች ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11

ኢየሱስ ታዋቂ በሆነው የተራራ ስብከቱ ላይ የዋህና ሰላማዊ የመሆንን እንዲሁም ምሕረት የማድረግን አስፈላጊነት ጎላ አድርጎ ገልጿል። ተከታዮቹ ‘ብርሃናቸውን እንዲያበሩ’ ያበረታታቸው ከመሆኑም ባሻገር ከጠላቶቻችንና ከሌሎች ሰዎች ጋር ሊኖረን ስለሚገባው ግንኙነት ተናግሯል።

የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 12-16

ዛሬ፣ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ መዳን ያስፈለገው ለምን እንደሆነ ማብራራት የምትችለው እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን። ይሖዋ ታላቅ አዳኝ መሆኑን ማወቅ እንዲሁም የአምላክ መንግሥት በቅርቡ የሰውን ዘር እንዴት እንደሚያድን ለሌሎች ማስረዳት የምትችልበትን መንገድ እንመረምራለን።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ገጽ 17-25

ወጣቶች አምላክን ማገልገል ያለባቸው ለምንድን ነው? ሌሎች ለእነሱ ያላቸው አመለካከት ምንም ይሁን ምን ራሳቸውን ለይሖዋ ወስነው በሚመሩት ሕይወት ስኬታማ መሆን ይችላሉ? የትኞቹ የአገልግሎት አጋጣሚዎች ተከፍተውላቸዋል? የሐዋርያው ጳውሎስ ምሳሌ በጉባኤ ውስጥ የሚገኙ ክርስቲያኖች በሙሉ መንፈሳዊ እድገት እንዲያደርጉ የሚረዳቸው እንዴት ነው? እነዚህ አስፈላጊ ጥያቄዎች በእነዚህ ሁለት ርዕሶች ውስጥ ተብራርተዋል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-

‘አምላክን በመፍራት ቅዱስ’ ሆናችሁ ኑሩ

ገጽ 26

የበላይ አካሉ አደረጃጀት

ገጽ 29

የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች

ገጽ 30

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ