የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 6/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
  • የጥናት ርዕሶች ዓላማ
  • ተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 6/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሰኔ 15, 2008

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-

ነሐሴ 4-10, 2008

ልንሸሻቸው የሚገቡ ነገሮች

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 59 (139), 62 (146)

ነሐሴ 11-17, 2008

ልንከታተላቸው የሚገቡ ባሕርያት

ገጽ 11

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 18 (42), 100 (222)

ነሐሴ 18-24, 2008

የይሖዋን ሥልጣን ተቀበሉ

ገጽ 18

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 22 (47), 97 (217)

ነሐሴ 25-31, 2008

‘የቀድሞው ፍቅርህ’ እንዳይቀዘቅዝ ተጠንቀቅ

ገጽ 22

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 89 (201), 54 (132)

የጥናት ርዕሶች ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 7-15

አምላክ እንደሚወደን እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ይህን ከሚያረጋግጡልን ነገሮች አንዱ ክርስቲያኖች ሊሸሿቸው የሚገቡ አራት ነገሮችን መጥቀሱ ነው። እነዚህ አራት ነገሮች ምንድን ናቸው? ልንሸሻቸውስ የምንችለው እንዴት ነው? በተመሳሳይም መጽሐፍ ቅዱስ ልንከታተላቸው የሚገቡ ሰባት ነገሮችን ይገልጻል። እነዚህ ነገሮች ምንድን ናቸው? እንዴትስ ልንከታተላቸው እንችላለን?

የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 18-22

በራስ የመመራት መንፈስ በዓለም ላይ ተስፋፍቷል። ታዲያ ለሥልጣን (በተለይም ለይሖዋ ሥልጣን) ተገቢ የሆነ አመለካከት ማዳበር የምንችለው እንዴት ነው? እንዲህ ማድረግ የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንዲሁም ሰይጣን ከሚያበረታታው በራስ የመመራት መንፈስ እንዴት መራቅ እንደምንችል በዚህ ርዕስ ላይ ተብራርቷል።

የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 22-26

ይህ የጥናት ርዕስ እውነትን እንድንቀበልና ይሖዋን እንድንወደው ያደረጉንን ምክንያቶች እንድንመረምር ይረዳናል። ዓመታት እያለፉ ሲሄዱ አንድ ሰው ለይሖዋና ለእውነት ያለው ፍቅር ከቀዘቀዘ ፍቅሩን እንዴት ሊያድሰው እንደሚችል የሚጠቁሙ ሐሳቦች በዚህ ርዕስ ውስጥ ይገኛሉ።

ተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-

ድክመቶች ቢኖሩንም ብርቱዎች መሆን

ገጽ 3

ስለ እምነትህ ለማስረዳት ዝግጁ ነህ?

ገጽ 16

ኢየሱስ የተናገረው ስለ ገሃነመ እሳት ነበር?

ገጽ 27

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ገጽ 28

የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የሮሜ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች

ገጽ 29

ድንቅ ብልሃት

ገጽ 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ