የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 7/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
  • የጥናት ርዕሶች ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 7/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሐምሌ 15, 2008

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-

መስከረም 1-7, 2008

ከቤት ወደ ቤት የሚከናወነው አገልግሎት በአሁኑ ጊዜ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 12 (32), 70 (162)

መስከረም 8-14, 2008

ከቤት ወደ ቤት በምናከናውነው አገልግሎት የሚያጋጥሙንን ተፈታታኝ ሁኔታዎች መቋቋም

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 25 (53), 42 (92)

መስከረም 15-21, 2008

‘የሚያሳድገው አምላክ’ ነው!

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 55 (133), 93 (211)

መስከረም 22-28, 2008

የቱ እንደሚያፈራ አታውቁም!

ገጽ 17

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 63 (148), 86 (193)

የጥናት ርዕሶች ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11

የይሖዋ ምሥክሮች፣ ከቤት ወደ ቤት በሚያከናውኑት አገልግሎት በምድር ዙሪያ የታወቁ ናቸው። እነዚህ ተከታታይ የጥናት ርዕሶች ከቤት ወደ ቤት በሚከናወነው አገልግሎት በስፋት የምንካፈለው ለምን እንደሆነና በዚህ የአገልግሎት ዘርፍ የሚያጋጥሙንን ተፈታታኝ ሁኔታዎች እንዴት መቋቋም እንደምንችል ያብራራሉ።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ገጽ 12-21

እነዚህ የጥናት ርዕሶች ኢየሱስ ስለተናገራቸው አምስት ምሳሌዎች የሚያብራሩ ሲሆን እምነታችንን የሚያጠናክሩ ትምህርቶች ይዘዋል። አንዳንዶቹ ማብራሪያዎች የነበረንን ግንዛቤ እንድናስተካክል ይረዱናል። የመንግሥቱ የስብከት ሥራ፣ እድገት እንዲኖር አስተዋጽኦ የሚያደርግባቸው የተለያዩ መንገዶች በአምስቱ ምሳሌዎች እንዴት እንደተገለጹ በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ውስጥ እንማራለን፤ ይህ ደግሞ የአምላክ መንፈስ ያለውን ኃይል ይበልጥ እንድንገነዘብ ይረዳናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-

ይሖዋ ከእኛ ጋር ስለነበር አልፈራንም

ገጽ 22

የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—ለቆሮንቶስ ሰዎች የተጻፉት ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች

ገጽ 26

ከራሳችን በምንጠብቀው ነገር ምክንያታዊ በመሆን ደስታ ማግኘት

ገጽ 29

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ