የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 11/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 11/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ኅዳር 15, 2008

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-

ጥር 5-11, 2009

ከመንጋው ወጥተው የባዘኑትን እርዱ

ገጽ 8

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 22 (47), 41 (89)

ጥር 12-18, 2009

ሳይዘገዩ እንዲመለሱ እርዷቸው!

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 88 (200), 60 (143)

ጥር 19-25, 2009

ጤናን በመንከባከብ ረገድ ቅዱስ ጽሑፋዊ አመለካከት ይኑራችሁ

ገጽ 23

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 28 (58), 20 (45)

ጥር 26, 2009–የካቲት 1, 2009

ኢየሱስ እንዳደረገው “ዲያብሎስን ተቃወሙት”

ገጽ 27

የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 77 (174), 85 (191)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 8-16

ሽማግሌዎችም ሆኑ ሌሎች ክርስቲያኖች ከአምላክ መንጋ ወጥተው የባዘኑ የእምነት ባልንጀሮቻቸውን እንዴት መርዳት እንደሚችሉ ተመልከት። እነዚህ የጥናት ርዕሶች የቀዘቀዙ ክርስቲያኖችን ለመርዳት ምን ማድረግ እንደምትችል ያብራራሉ። በተጨማሪም ወደ ጉባኤው የሚመለሱ ክርስቲያኖች ምን ዓይነት አቀባበል ይደረግልናል ብለው መጠበቅ እንደሚችሉ ልብ በል።

የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 23-27

ስለ ጤንነታችን በተወሰነ ደረጃ መጨነቃችን ያለ ነገር ነው። በመሆኑም የይሖዋ ምሥክሮች የሕክምና ተቋማት የሚሰጡትን እርዳታም ሆነ ሌሎች ዓይነት ሕክምናዎችን ይቀበላሉ። ይሁን እንጂ “ጤናማ አስተሳሰብ” መያዝ አስፈላጊ ነው። (ቲቶ 2:12 NW) ከሁሉ በላይ ግን መንፈሳዊ ጤንነታችንን መንከባከብና ከአምላክ ጋር ያለንን ዝምድና ማጠናከር ያስፈልገናል።

የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 27-31

ዲያብሎስን በመቃወም ረገድ ኢየሱስ ክርስቶስ ምን ምሳሌ እንደተወልን ተመልከት። ይህ የጥናት ርዕስ አምላክ በልጁ ላይ ትምክህት ሊጥል የቻለው ለምን እንደሆነ ይገልጻል። በተጨማሪም ኢየሱስ ሰይጣንን እንዴት በተሳካ ሁኔታ እንደተቃወመውና እኛም ይህን ማድረግ የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-

ምን ዓይነት ሰው መሆን ትፈልጋለህ?

ገጽ 3

አምላክን “በአንድ ልብና በአንድ ሐሳብ” ማገልገል

ገጽ 6

‘ሰላም የሚገኝበትን ማንኛውንም ጥረት እናድርግ’

ገጽ 17

የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የያዕቆብና የጴጥሮስ ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች

ገጽ 20

“የባሕር መዝሙር”—ክፍተቱ እንዲደፈን ያደረገ ጥንታዊ ቅጂ

ገጽ 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ