የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 1/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 1/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ጥር 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

መጋቢት 2-8, 2009

‘መጥተህ ተከታዬ ሁን’

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 88 (200), 76 (172)

መጋቢት 9-15, 2009

ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ ተደሰት

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 53 (130), 93 (211)

መጋቢት 16-22, 2009

‘የአምላክ ጸጋ መጋቢ’ ነህ?

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 24 (50), 28 (58)

መጋቢት 23-29, 2009

ይሖዋ ደስ የሚሰኝበት አገልጋይ

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 74 (168), 2 (4)

መጋቢት 30, 2009–ሚያዝያ 5, 2009

‘ስለ መተላለፋችን የተወጋው’ የይሖዋ አገልጋይ

ገጽ 25

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 96 (215), 97 (217)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1-3 ገጽ 3-16

የክርስቶስ ተከታይ መሆን ምን ነገሮችን ያካትታል? እንደ ጥበብና ትሕትና ያሉትን ወደር የማይገኝላቸው ባሕርያቱን መኮረጅን፣ ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ በቅንዓት መካፈልን እንዲሁም ለእምነት ባልንጀሮቻችን ከልብ የመነጨ ፍቅር ማሳየትን ይጨምራል። በእነዚህ ሦስት መንገዶች ክርስቶስን መምሰል የምትችለው እንዴት እንደሆነ በሦስቱ የጥናት ርዕሶች ውስጥ ተብራርቷል።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ገጽ 21-29

እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች በኢሳይያስ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙትን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ፍጻሜያቸውን ያገኙ በርካታ ትንቢቶች ያብራራሉ። እነዚህን ትንቢቶች መመርመራችን በኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ አማካኝነት ይሖዋና ኢየሱስ ስላደረጉልን ነገሮች ያለንን ግንዛቤ የሚያሰፋልን ከመሆኑም በላይ አድናቆታችን እንዲጨምር ይረዳናል። በመሆኑም እነዚህ ርዕሶች ሚያዝያ 1, 2001 (April 9, 2009) ምሽት ላይ ለምናከብረው የክርስቶስ ሞት መታሰቢያ በዓል አእምሯችንንና ልባችንን እንድናዘጋጅ ይረዱናል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

“መንገዱ ይህ ነው፤ በእርሱ ሂድ”

ገጽ 17

የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የራእይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች—ክፍል 1

ገጽ 30

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ