የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 3/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 3/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

መጋቢት 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ግንቦት 4-10, 2009

ዓይናችሁ ምንጊዜም ሽልማቱ ላይ ያተኩር

ገጽ 11

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 100 (222), 2 (4)

ግንቦት 11-17, 2009

“ንቁዎች ሁኑ”

ገጽ 15

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 30 (63), 52 (129)

ግንቦት 18-24, 2009

ይሖዋ በኅብረት የምናቀርብለት ውዳሴ ይገባዋል

ገጽ 20

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 57 (136), 75 (169)

ግንቦት 25-31, 2009

ጻድቃን አምላክን ለዘላለም ያወድሱታል

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 23 (48), 46 (107)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 11-19

እነዚህ ተከታታይ የጥናት ርዕሶች ዓይናችን ምንጊዜም አምላክ ባዘጋጀልን ሽልማት ላይ ማተኮሩ በጣም አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ እንድናስታውስ ያደርጉናል። ወደፊት የሚፈጸሙትን አስደናቂ ክስተቶች መመርመራችን ምንጊዜም ንቁዎች ሆነን እንድንኖር ያነሳሳናል።

የጥናት ርዕሶች 3, 4 ገጽ 20-28

በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ላይ መዝሙር 111⁠ንና 112⁠ን እንመረምራለን። መዝሙሮቹ እርስ በርሳቸው የተያያዙ ናቸው። መዝሙር 111 አስደናቂ የሆኑትን ሥራዎቹንና ባሕርያቱን በተመለከተ ለይሖዋ የቀረበ ውዳሴ እንደሆነ ልብ በል። መዝሙር 112 ደግሞ የይሖዋ ታላላቅ ሥራዎች እሱን ላለማሳዘን እንድንጠነቀቅ፣ ጤናማ ፍርሃት እንድናዳብር ብሎም የእሱን ግሩም ባሕርያት እንድንኮርጅ ሊያነሳሱን እንደሚገባ ይገልጻል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

‘ይሖዋን በሚፈሩት ዙሪያ የይሖዋ መልአክ ይሰፍራል’

ገጽ 3

ይሖዋን ፈጽሞ ልትረሳው አይገባም

ገጽ 6

በአገልግሎት መጽናት የምትችለው እንዴት ነው?

ገጽ 29

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ገጽ 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ