የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 4/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 4/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሚያዝያ 15, 2009 የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ሰኔ 1-7, 2009

ኢዮብ የይሖዋን ስም ከፍ ከፍ አድርጓል

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 13 (33), 14 (34)

ሰኔ 8-14, 2009

ንጹሕ አቋም ይዘህ መኖርህ የይሖዋን ልብ ደስ ያሰኛል

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 69 (160), 58 (138)

ሰኔ 15-21, 2009

ፍጥረት የይሖዋን ጥበብ በግልጽ ያሳያል

ገጽ 15

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 35 (79), 94 (212)

ሰኔ 22-28, 2009

ታላቁ ሙሴ የሚጫወተውን ሚና መረዳት

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 65 (152), 61 (144)

ሰኔ 29–ሐምሌ 5, 2009

ኢየሱስ ታላቁ ዳዊትና ታላቁ ሰለሞን በመሆን የሚጫወተውን ሚና መረዳት

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 74 (168), 92 (209)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11

ነዚህ የጥናት ርዕሶች ሰይጣን ኢዮብን እንዲፈትነው ይሖዋ የፈቀደበትን ምክንያት እንዲሁም ኢዮብ ንጹሕ አቋሙን እንዲጠብቅ የረዳው ምን እንደሆነ ይገልጻሉ። እኛም እንደ ኢዮብ ታማኝነታችንን ጠብቀን መኖርና የይሖዋን ልብ ደስ ማሰኘት የምንችለው እንዴት እንደሆነም ያብራራሉ።

የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 15-19

ይሖዋ የፍጥረት ሥራዎች የተለያዩ ባሕርያቱን በግልጽ ያሳያሉ። ስለ አንዳንድ ፍጥረታት በመመርመር ጠቃሚ ትምህርቶችን ማግኘት እንችላለን። በዚህ ርዕስ ውስጥ ከይሖዋ ፍጥረታት መካከል አራቱን እንመለከታለን፤ እንዲሁም ከእነዚህ ፍጥረታት ምን ትምህርት ማግኘት እንደምንችል እናያለን።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ገጽ 24-32

የሱስ ወደ ምድር ከመምጣቱ በፊት ስለኖሩ ታማኝ የይሖዋ አገልጋዮች ከሚናገሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባዎች መመልከት እንደሚቻለው ኢየሱስንና እነዚህን ሰዎች የሚያመሳስሏቸው አስገራሚ ነገሮች አሉ። በእነዚህ ሁለት ርዕሶች ውስጥ ስለ ሙሴ፣ ስለ ዳዊትና ስለ ሰለሞን የተጻፉትን ዘገባዎች በመመርመር ዘገባዎቹ ኢየሱስ በአምላክ ዓላማ ውስጥ ስለሚጫወተው ሚና ያለንን ግንዛቤ የሚያሰፉልን እንዴት እንደሆነ እናያለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

የአንባቢያን ጥያቄዎች—በእናቱ ማህፀን ውስጥ የሞተ ሕፃን የትንሣኤ ተስፋ አለው?

ገጽ 12

ታስታውሳለህ?

ገጽ 14

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ይበልጥ ወደሚያስፈልጉበት ቦታ ሄደህ ማገልገል ትችላለህ?

ገጽ 20

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ